top of page


የግሉን ዘርፍ አላላውስ ያሉ የተለያዩ ችግሮች
ሐምሌ 14/2018 መንግስት ከአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ( #IMF ) ጋር የደረሰው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ግብ የግሉ ዘርፍ የሚመራው ኢኮኖሚን መገንባት ነው፡፡ የግሉ ዘርፍ በአቅም እያደገ ስለመሆኑ፣ የተለያዩ ምቹ ሁኔታዎችን እየፈጠሩ እንደሆነ መንግስት ይናገራል፡፡ ይሁንና አሁንም የግሉን ዘርፍ አላላውስ ያሉ የተለያዩ ችግሮች መኖራቸው ይነሳል፡፡ ስለመፍትሔው ጠይቀን ተከታዩን አሰናድተናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ… ንጋቱ ረጋሳ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shortu
3 days ago1 min read


ኢትዮጵያ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 261 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለማግኘት የሚያስችላትን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሷ ተሰማ።
ታህሳስ 2/2018 ኢትዮጵያ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 261 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለማግኘት የሚያስችላትን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሷ ተሰማ። ይህ የብድር አቅርቦት ስምምነት #IMF ለኢትዮጵያ ለመስጠት ካሰበው የ4 ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር አቅርቦት አካል ነው። የIMF እና የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊዎች በአዲስ አበባ እና በበይነ መረብ ባደረጉት የአራተኛው ዙር የብድር አቅርቦት ውይይት ላይ ኢትዮጵያ 261 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት የሚያስችላት የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተጠቅሷል። ይህን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት የ IMF አስተዳደር እና የስራ አስፈጻሚ ቦርድ በመጪዎቹ ሳምንታት ያፀድቀዋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ተቋሙ ጠቅሷል። የIMF የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር አቅርቦት የተቋሙ የስራ አስፈ
Dec 11, 20251 min read


ሐምሌ 30 2017 - ''አይኤምኤፍ የኢትዮጵያን የውጪ ምንዛሪ ማሻሻያ ከቶውንም አልነቀፈም'' የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ
ሐምሌ 30 2017 የአለም የገንዘብ ድርጅት የኢትዮጵያን የውጪ ምንዛሪ ማሻሻያ አልነቀፈም፤ በማህበራዊ ትስስር የሚሰራጨው መረጃም ሀሰት ነው ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተናገረ፡፡ የፀጥታ ችግሮች እልባት...
Aug 6, 20252 min read


ሐምሌ 30 2017 - በኢትዮጵያ መንግስት እና በሌሎች ተቋማት የሚወጡ ምጣኔ ሀብትን የተመለከቱ ቁጥራዊ መረጃዎች በዚህ ደረጃ እንዴት ሊራራቁ ቻሉ?
መንግስት ዓመታዊ በጀቴ በ200 እጥፍ አድርጓል፣ የግሽበት ምጣኔውንም ወደ 15 በመቶ እንዲቀንስ አድርጌአለሁ ብሏል፡፡ በምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ የሀገር ቤትና የውጪ ተቋማት ደግሞ የሚጠቅሱት ቁጥር ከዚህ...
Aug 6, 20252 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page
_edited.jpg)
