top of page

ጥር 25፣ 2015- የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በግል ተቋማት የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎችን እንዲያይ ተጠየቀ


የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በግል ተቋማት የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎችን እንዲያይ ተጠየቀ፡፡


በዜጎች የሚቀርቡለትን የአስተዳደር በደሎች መርምሮ ምክረ ሀሳብ ከመስጠት ባለፈ የተቋማት የመልካም አስተዳደር ችግር ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ገምግሞ ሪፖርት እንዲያቀርብ በተሻሻለው ማቋቋሚያ አዋጅ ስልጣን እንዲሰጠውም ተጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




bottom of page