ጥር 23፣ 2015- የሻሸመኔ ከተማ ከ3 ዓመት ገደማ ከገጠማት ውድመትና ቃጠሎ እየወጣች ያለች ትመስላለች
- sheger1021fm
- Jan 31, 2023
- 1 min read
Updated: Feb 1, 2023
የሻሸመኔ ከተማ ከ3 ዓመት ገደማ ከገጠማት ውድመትና ቃጠሎ እየወጣች ያለች ትመስላለች፡፡
የተቃጠለው ተጠግኖ ንግድና እንቅስቃሴ ዳግም እየተነቃቃ ነው፡፡
በከተማው የተገነባ አዲስ ሪዞርትም ተመርቋል፡፡
ለመሆኑ ከተፈጠረው ችግር በኋላ አሁን ከተማው በምን ሁኔታ ላይ ነው ያለው?
ቴዎድሮስ ወርቁ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…












Comments