top of page

ጥር 23፣ 2015- በኢትዮጵያ መንግሥት እና በሕወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት እና ሌሎች ጉዳዮች ለመነጋገር የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክ


በኢትዮጵያ መንግሥት እና በሕወሃት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት እና ሌሎች ጉዳዮች ለመነጋገር የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ወደ መቀሌ ሊሄድ ነው፡፡


የጋራ ምክር ቤቱ ወደ መቀሌ የሚያመራው ከመንግስት ተልዕኮ ተቀብሎ ሳይሆን በራሱ ተነሳሽነት መሆኑን ሰምተናል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

bottom of page