top of page

ጥር 21፣2016 - ስራው የተጀመረው የኢትዮጵያ ጅቡቲ የባቡር አገልግሎት እስካሁን ድርሻው ከ15 በመቶ ከፍ አላለም ተብሏል

የመርከቦች የወደብ ላይ ቆይታን ማሳጠር ባለመቻሉ ኢትዮጵያ ለደሜሬጅ ክፍያ የምታወጣውን ወጭ ማስቀረት አልቻለችም፡፡


ከፍተኛ ጭነትን በማንሳት ከወደብ የገቢ እና የወጭ ምርቶችን በፍጥነት ለማጓጓዝ ያገለግላል ተብሎ ስራው የተጀመረው የኢትዮጵያ ጅቡቲ የባቡር አገልግሎትም እስካሁን ድርሻው ከ15 በመቶ ከፍ አላለም ተብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



bottom of page