top of page

ጥር 17፣ 2015- በተለያዩ ዘርፎች የስራ እድል ለመፍጠር ከሀገር ውስጥ ተቋማት በተጨማሪ ከአጋዥ ድርጅቶች ጋር እየሰራሁ ነው ሲል የስራና ክህሎት ሚኒስቴር


በተለያዩ ዘርፎች የስራ እድል ለመፍጠር ከሀገር ውስጥ ተቋማት በተጨማሪ ከአጋዥ ድርጅቶች ጋር እየሰራሁ ነው ሲል የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


መስሪያ ቤቱ በግማሽ ዓመቱ ለ1.4 ሚሊየን ዜጎች የሥራ እድል መፍጠሩን ተናግሯል፡፡


ተመስገን አባተ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

bottom of page