ጥር 16፣ 2015- አንበሳ እና ሸገር አውቶቡሶች በአንድ ተቋም ስር ተጠቃለሉsheger1021fmJan 24, 20231 min readአንበሳ እና ሸገር አውቶቡሶች በአንድ ተቋም ስር ተጠቃለሉ፡፡ ከእንግዲህ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ተሰኝተው ስራቸውን ያከናውናሉ፡፡ ወንድሙ ኃይሉሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡ጥር 14/2018 ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡ ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡ ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም
Comments