ጥር 16፣ 2015- አንበሳ እና ሸገር አውቶቡሶች በአንድ ተቋም ስር ተጠቃለሉJan 24, 20231 min readአንበሳ እና ሸገር አውቶቡሶች በአንድ ተቋም ስር ተጠቃለሉ፡፡ ከእንግዲህ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ተሰኝተው ስራቸውን ያከናውናሉ፡፡ ወንድሙ ኃይሉሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ብቻ የቆጣሪ ንባባቸውን የሚያስገቡበት አሰራር በሙከራ ደረጃ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት ተናገረ፡፡
Comments