top of page

ጥር 14፣2016 - መንገድ ላይ ቆመው የሚገኙ የኮሚሽኑ ተሽከርካሪዎች እንዳሉ ሠምተናል

የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ዕርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎቼ በአንዳንድ አካባቢዎች ለመንቀሳቀስ እየተቸገሩ ነው አለ።


በተለይም የፀጥታ ችግር ባለባቸው አንዳንድ አካባቢዎች አሁንም ድረስ መንገድ ላይ ቆመው የሚገኙ የኮሚሽኑ ተሽከርካሪዎች እንዳሉ ሠምተናል።


ንጋቱ ረጋሣ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




bottom of page