top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክሩ እንደሚቀጥል የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ።
ሐምሌ 16 2018 10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክሩ እንደሚቀጥል የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የምክክሩን ያለፉት 3 ቀናት ውሎ ያብራሩበትን መግለጫ ሰጥተዋል። ከሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ 50 ተመካካሪዎችን በያዙ ንዑሰ ቡድኖች በመከፋፈል በተመደቡበት አጀንዳዎች ላይ ሲመካከሩ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡ በእያንዳንዱ ንዑስ ቡድን 50 ተመካካሪዎችን የያዙ 80 አነስተኛ ቡድኖች ሲወያዩ ቆይተዋል ብለዋል። ለምክክሩ አመቺነት ሲባልም ኮሚሸኑ ባስቀመጠው አሰራር መሰረት 50 ተመካካሪዎች ባሉበት ቡድን ውስጥ ተሳታፊዎች አስር አስር በመሆን የምክክር ሂደቱ መቀጠሉንም ፕሮፌሰር መስፍን ጠቅሰዋል። የነበረው የምክክር ሂደት ተመካካሪዎች ስለተለያዩ ርዕሰ ጉ
3 hours ago
ናይጀሪያዊው ባለሀብት አሌኮ ዳንጎቴ በኬንያ የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የነዳጅ ማጣሪያን ለመገንባት መወጠናቸው ተሰምቷል፡፡
ሐምሌ 16 2018 ናይጀሪያዊው ባለሀብት አሌኮ ዳንጎቴ በኬንያ የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የነዳጅ ማጣሪያን ለመገንባት መወጠናቸው ተሰምቷል፡፡ ለመሆኑ ከኬንያ የሚገነባው ግዙፍ የነዳጅ ማጣሪያ ለኢትዮጵያ ምኗ ነው? የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ሰመረ ቃለአብ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን፣ ደቡብ ሱዳንን እና ኬኒያን በሚያገናኘው የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የሚገነባ በመሆኑ ለኢትዮጵያ ትልቅ ፋይዳ አለው የሚል ሃሳብ ያነሳሉ። ባለ ሀብቱ አሊኮ ዳንጎቴ ፕሮጀክቱን ሲያቅዱ የኢትዮጵያን ገበያ ታሳቢ ሳያደርጉ እንዳልቀረ ባለሙያው ይገምታሉ። ከዚህ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ለመሆን ግን ኢትዮጵያ ከወዲሁ የላሙ ኮሪደርን ማልማት አለባት ይላሉ። ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ.... ንጋት መኮንን
3 hours ago
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
ሐምሌ 16 2018 በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ። ይህን ያለው የኢትዮጵያ ጥሬ ቆዳ እና ሌጦ አቅራቢዎች ማህበር ነው ። እነዚህ ፋብሪካዎች የወጡት በግብር እና በቫት መጨመር እንደሆነም ማህበሩ ነግሮናል። ፋብሪካዎቹ ላይ ቫት እንዲጨመር የተደረገው የቆዳው ዘርፍ አካባቢን እየበከለ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ እንደሆነ ሰምተናል። ይህንን የነገሩን የኢትዮጵያ ጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅራቢዎች ማህበር የቦርድ ፀሐፊ አቶ መስፍን ለገሠ ናቸው ። ይህ ችግር እንዲፈታ ለተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጥያቄ አቅርበናል ያሉት አቶ መስፍን ለጥያቄያቸውም ምላሽ እየጠበቁ መሆኑም ነግረውናል። በሌላ በኩል በቆዳ እና ሌጦ ዘርፍ ያሉ የጥሬ እቃ ችግሮች ከሞላ ጎደል እየተፈቱ ቢሆንም አሁንም ከዘርፉ የ
3 hours ago
የእንቦጭ አረም አሁንም ያልተፈታ የኢትዮጵያ ችግር ሆኖ ቀጥሏል ተባለ፡፡
ሐምሌ 16 2018 የእንቦጭ አረም አሁንም ያልተፈታ የኢትዮጵያ ችግር ሆኖ ቀጥሏል ተባለ፡፡ የተወሰኑ ሀይቆችን ሸፍኖ የሚገኘው አረም በትኩረት ካልተሰራ ለህዳሴው ግድብም ስጋት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ በተለይ በአባያ እና ቆቃ ሐይቆች ላይ ስጋትነቱ አሁንም እንደቀጠለም ተነግሯል። በሌላ በኩል በአመቱ የእምቦጭ አረምን ለማስወገድ ከታቀደው በላይ ስራ የተሰራ ቢሆንም ከችግሩ ስፋት አንጻር ግን በቂ አይደለም ተብሏል ። ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ትኩረትም ሊሰጠው እንደሚገባም ተነግሯል ። ይህንን የነገሩን በውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢኮ ሀይድሮሎጂ ፕሮጀክት እና የመጤ አረሞች ማስወገድ እና መከላከል አስተባባሪ አቶ ወንድወሰን አበጀ ናቸው ። በተጠናቀቀው በጀት አመት የእምቦጭ አረምን ለማስወገድ በተሰራ ስራ ከባለፈው አመት ስጋትነቱ መቀነስ የታየባቸው አ
4 hours ago
#ታሪክን_የኋሊት
የኢትዮጵያ የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት፣ አጼ ኃይለ ስላሴ የተወለዱት፣ በ1884 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ ከመንገሳቸው በፊት “ተፈሪ” በሚለው ስማቸው የሚታወቁት አጼ ኃይለ ሥላሴ፣ የአስተዳደር ስልጣን የጀመሩው ገና በ14 አመታቸው ነበር፡፡ አባታቸው የሃረሩ ገዥ ራስ መኮንን ወልደሚካኤል የጋራሙለታ አውራጃ ገዥነትን በእንደራሴ እንዲያስተዳድሩ ከሾሟቸው በኋላ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ፈቃድ የሰላሌን የሲዳማን ግዛት አስተዳድረዋል፡፡ ለአልጋ ወራሽነት በጦር አለቆች ከመመረጣቸው በፊትም የሐረር ጠቅላይ ገዥ ነበሩ፡፡ ለአልጋ ወራሽነት ለመመረጥ የበቁት፣ የጦር አዛዦቹ ልጅ ኢያሱን ተቃውመው ከመንግስት ስራ ሲያስወጣቸው፣ ባህሪያቸውንና የቀድሞ የሥራ ልምዳቸውን ገምግመው ፣ከንግስት ዘውዲቱ ህልፈት በኋላ ንጉሥ እንደሆኑ ሰየሟቸው፡፡ ራስ ተፈሪ፣ አንድ ጊዜ የሥልጣን
4 hours ago
1
2
3
4
5
የሐምሌ 16 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
5 hours ago
የሐምሌ 15 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
ሐምሌ 7/2018 - ዓለም አቀፍ ወሬዎች
Jul 14
1/98
10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክሩ እንደሚቀጥል የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ።
3 hours ago
ናይጀሪያዊው ባለሀብት አሌኮ ዳንጎቴ በኬንያ የላሙ ኮሪደር አቅራቢያ የነዳጅ ማጣሪያን ለመገንባት መወጠናቸው ተሰምቷል፡፡
3 hours ago
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
3 hours ago
1/1369
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
3 hours ago
በኢትዮጵያ የጭነት ማስተላለፍ ስራ ለውጭ ባለሃብቶች ሙሉ በሙሉ ክፍት እንዲሆን ተወስኗል።
Jul 1
የሜትር ታክሲ አገልግሎት አቅራቢው ''ያንጎ'' ከአዲስ አበባ ውጪ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀዋሳ ከተማ ሥራ በመጀመሩ ተሰማ።
Jun 8
1/90
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page