top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
በሕገ-ወጥ መንገድ ሰዎችን ወደ ስደት ልከዋል፣ ከተጎጂዎችም ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል ተብለው በተጠረጠሩ 16 ሰዎች ላይ ብይን ለመስጠት ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ሐምሌ 22 2018 በሕገ-ወጥ መንገድ ሰዎችን ወደ ስደት ልከዋል፣ ከተጎጂዎችም ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል ተብለው በተጠረጠሩ 16 ሰዎች ላይ ብይን ለመስጠት ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በአደገኛ ሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪነት ተጠርጥረው በፖሊስ ተይዘው ክስ የተመሠረተባቸው 16 ተከሳሾች ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ቀርበው ክሳቸው ተሰምቷል። ተጠርጣሪዎቹ በሰው ልጅ ለመነገድ በማሰብ የወንጀል ቡድን በማደራጀት፣ የሕገወጥ ሰዎች ዝውውር መረብ በመዘርጋት እንዲሁም ተጎጂዎቹ በየመን በኩል ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ገብተው የተሻለ ኑሮ እንደሚኖሩ ሐሰተኛ ተስፋ በመስጠትና በማሳመን ከተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች በመመልመል ሲልኩ እንደነበር በአቃቤ ሕግ የክስ መዝገብ ተጠቅሷል። በሕገወጥ መንገድ የተወሰዱ ተጎጂዎች የኢትዮጵያን ድንበ
6 hours ago
አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ።
ሐምሌ 22 2018 አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ። አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራሷን መቻል እንዳለባት፣ በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተባባሰ በመጣው የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን የመቋቋም ችግር ለመቀነስ የፋርማሲ ባለሙያዎችና የመድኃኒት ኢንዱስትሪው ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ተነግሯል። ዓመታዊው የኢትዮጵያ ፋርማሲ ማህበር የሳይንስ ኮንፈረንስ እና ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ተጀምሯል። በዚህ ዓመት የተመረጠው የኮንፈረንሱ መሪ ቃል በዓለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አንዱ ከፍተኛ ስጋት ተብሎ በሚታየው የፀ
7 hours ago
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፣ በፋሽስት ጣሊያን ሰማዕትነት የተቀበሉት በ1928 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡
#ታሪክን_የኋሊት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፣ በፋሽስት ጣሊያን ሰማዕትነት የተቀበሉት በ1928 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፣ መስቀልና ወንጌል ብቻ ይዘው የወራሪውን የኢጣሊያ ፋሽስት ፣ ነውሩንና ግፉን ፊት ለፊት ታግለው፣ ለሃገራቸውና ለሃይማኖታቸው ሕይወታቸውን አሳልፈው የሰጡ ፣ በጳጳስ ናቸው፡፡ አባ ኃይለማርያም፣ ከመጀመሪያዎቹ አራት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት አንዱ ሆነው ሲመረጡ ስማቸው ብፅዕ አቡነ ጴጥሮስ ሆነ፡፡ በቅኔ ፣ በዜማ ፣ በመፃህፍት ትርጓሜ የተመረቁት አቡነ ጴጥሮስ፣ በ1921 ዓ.ም ጳጳስነት ከተሾሙ በኋላ፣ የኢጣሊያ ወረራ እስከገፋበት ድረስ ወሎንና ከሸዋ መንዝን እና ኤፍራታን፣ ግሺንና አንጾኪያን ሃገረ ስብከታቸው አድርገው ቆይተዋል፡፡ ከዚያ በፊትም በወላይታና በዝዋይ በመምህርነት አገልግለዋል፡፡ በማይጨው ዘመቻ ጊዜ ፣ ከን
7 hours ago
ኢትዮጵያ የምታመነጨው የኤሌክትሪክ ሀይል መጠን 9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት ደርሷል፡፡
ሐምሌ 22 2018 ኢትዮጵያ የምታመነጨው የኤሌክትሪክ ሀይል መጠን 9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት ደርሷል፡፡ ከዚህ ውስጥ ከውሃ የሚመነጨው ድርሻው ከ95 እስከ 96 በመቶ ነው ተብሏል፡፡ ኢትዮጵያ ከውሃ በተጨማሪ እንደ ነፋስ ፣ ፀሀይ እንፋሎት ካሉና ሌሎች አማራጮች ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ሀይል በማመንጨት ስብጥሩን የማስፋት ውጥን ይዛለች፡፡ ባለፉት አመታትም በርካታ ከነፋስና ከፀሐይ ሀይል የሚያመነጩ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ በግንባታ ሂደት ላይ ያሉም ብዙ ናቸው፡፡ ግን አሁንም ከውሃ የሚመነጨው ሀይል ድርሻው ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡ በውሃ ላይ ብቻ ጥገኛ የሆነ የሀይል ማመንጫ መንገድን መከተል በዚህ ዘመን አስተማማኝ አይደለም ይላሉ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታው ኢንጅነር ሱልጣን ወሊ። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በውሃ የሀይል
8 hours ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመቱ 9.1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ተናገረ።
ሐምሌ 22 2018 የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመቱ 9.1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ተናገረ። የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት ለስራው እንቅፋት እንደነበርና የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በዚህ ከቀጠለ ትርፋማነቱን ሊቀንሰው እንደሚችል ጠቅሷል። አየር መንገዱ የ2018 ዓመት አፈፃፀሙን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ በዓመቱ 9.1 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘቱንና ገቢው ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲመሳከር የ20 በመቶ እድገት እንዳለው ተናግሯል። ሆኖም ግን በመካከለኛው ምስራቅ በነበረው ጦርነት ምክንያት የበረራዎች እቀባ ስለነበር ተጓዦችንም ሆነ ጭነት ማጓጓዝ ባለመቻሉ የእቅዱን 96 ከመቶ እንዲፈፅም ምክንያት እንደሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው አስረድተዋል። በጦርነቱ ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመጨመሩ
8 hours ago
1
2
3
4
5
የሐምሌ 22 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
9 hours ago
የሐምሌ 21 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የሐምሌ 20 የውጭ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/99
በሕገ-ወጥ መንገድ ሰዎችን ወደ ስደት ልከዋል፣ ከተጎጂዎችም ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ተቀብለዋል ተብለው በተጠረጠሩ 16 ሰዎች ላይ ብይን ለመስጠት ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
6 hours ago
አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ።
7 hours ago
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ፣ በፋሽስት ጣሊያን ሰማዕትነት የተቀበሉት በ1928 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡
7 hours ago
1/1377
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
6 days ago
በኢትዮጵያ የጭነት ማስተላለፍ ስራ ለውጭ ባለሃብቶች ሙሉ በሙሉ ክፍት እንዲሆን ተወስኗል።
Jul 1
የሜትር ታክሲ አገልግሎት አቅራቢው ''ያንጎ'' ከአዲስ አበባ ውጪ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀዋሳ ከተማ ሥራ በመጀመሩ ተሰማ።
Jun 8
1/90
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page