top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ ላይ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ቢያንስ 150 ሺህ ዶላር እንደሚያስፈልገው የሚደነግግ መመሪያን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አወጣ።
ነሐሴ 5 2018 ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ ላይ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ቢያንስ 150 ሺህ ዶላር እንደሚያስፈልገው የሚደነግግ መመሪያን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አወጣ። አንድ የውጭ አገር ዜጋ በኢትዮጵያ የቤት ባለቤት ለመሆን የማኅበረሰብ ሞራል እና መሰል ጉዳዮች ላይ ገደብ የሌለበት መሆን እንዳለበት ተደንግጓል። በመመሪያው መሠረት የውጭ አገር ዜጋ ማለት፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ የውጭ ዜጋን ሳይጨምር ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌለው ወይም የሌላ አገር ዜግነት ያለው ማንኛውም ሰው ማለት ነው። የውጭ አገር ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አሠራር ለመወሰን የወጣው መመሪያ ከቀናት በፊት በተጠናቀቀው ሐምሌ ወር የጸደቀ ነው። በመመሪያው መሠረት ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ሊ
34 minutes ago
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለውይይት በቀረቡት ስምንቱም አጀንዳዎች ላይ በተጀመረው ምክክር ከስምምነት ተደርሶ ሊጠናቀቅ ይችላል የሚል እምነት እንደሌለውና፣ አንዳንድ አጀንዳዎች ለቀጣይ ትውልድ ሊተላለፉ እንደሚችሉ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል።
ነሐሴ 4 2018 የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለውይይት በቀረቡት ስምንቱም አጀንዳዎች ላይ በተጀመረው ምክክር ከስምምነት ተደርሶ ሊጠናቀቅ ይችላል የሚል እምነት እንደሌለውና፣ አንዳንድ አጀንዳዎች ለቀጣይ ትውልድ ሊተላለፉ እንደሚችሉ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል። የምክክር ኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር እየተካሄደ ባለው ምክክር «ሐሳቤ ካልተደመጠ ጥዬ እሄዳለሁ» ማለት ተገቢ አይደለም ብለዋል። በስምንቱም አጀንዳዎች ላይ ባይሆንም በተወሰኑት አጀንዳዎች ላይ በእርግጠኝነት «ጥሩ» የምክረ ሐሳቦች ይዘን እንቀርባለን የሚል እምነት አለን ያሉት ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር)፣ አንዳንዶቹ ሊዘገዩ እንደሚችሉ አስረድተዋል። ኮሚሽነሩ ይህን ያብራሩት የምክክሩን ሂደት አስመልክተው ዛሬ ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ነው፡፡ እየተካሄደ ባለው ም
17 hours ago
የነሐሴ 4 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ሳውዲ_አረቢያ በሳውዲ አረቢያ ጂዛን በሚገኝ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ከባድ ቃጠሎ ተቅስቅሶ ነበር ተባለ፡፡ በጂዛኑ ማጣሪያ ላይ ቃጠሎ ተቅስቅሶ የነበረው ከባድ ፍንዳታ ከተሰማ በኋላ እንደሆነ አናዶሉ ፅፏል፡፡ በጁቢየል የተፈጥሮ ጋዝ ማሰናጃ ከተማም ቃጠሎ ተቀስቅሶ ነበር ተብሏል፡፡ የሳውዲ ምንጮች ቃጠሎዎቹ ተቀስቅሰው እንደነበር ቢናገሩም ምክንያቶቹን በዝርዝር ከማስረዳት እንደተቆጠቡ ተጠቅሷል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደፃፈው ደግሞ የየመን ሁቲዎች በሳውዲዎቹ የነዳጅ አውታሮች ላይ የደረሰው ቃጠሎ የድብደባችን ውጤት ነው ብለዋል፡፡ የሳውዲ የኢነርጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስለ ሁቲዎቹ ድብደባ ባያነሳም በኢነርጂ አውታሮቹ ላይ ተቅስቅሶ የነበረው ቃጠሎ መጥፋቱን እወቁልኝ እንዳለ የፃፈው ደግሞ አሽራቅ አል አውሳት ነው፡፡ ሳውዲ አረቢያ እና ሁቲዎቹ ዳግም በጦር ወደመጠቃቃ
21 hours ago
በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡
ነሐሴ 4 2018 በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት በበኩሉ ሳያጠፋ የምንቀጣው አሽከርካሪ የለም እንዲያውም ሁሉንም ህጎች እናስከብር ብንል የማይቀጣ አሽከርካሪ አይኖርም ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ.... ምህረት ስዩም
21 hours ago
የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ያስጠናው ጥናት ላይ የተካተቱ ኢትዮጵያውያን፤ አሁን ያለው ሙስና ካለፉት አምስት ዓመታት በእጅጉ ይበልጣል ብለው እንደሚያምኑ በጥናቱ ተመላክቷል።
ነሐሴ 4 2018 የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ያስጠናው ጥናት ላይ የተካተቱ ኢትዮጵያውያን፤ አሁን ያለው ሙስና ካለፉት አምስት ዓመታት በእጅጉ ይበልጣል ብለው እንደሚያምኑ በጥናቱ ተመላክቷል። የፀረ ሙስና ኮሚሽን ይፋ ያደረገው ባለ 70 ገጽ አራተኛው ብሔራዊ የሙስና ዳሰሳ ጥናት ዓላማ፤ በተለያዩ ተቋማት ውስጥ ስላለው ሙስና የህብረተሰብን የግል አስተያየት ማወቅ እና ስለ ሙስና ያለውን ግንዛቤ መረዳት ከተዘረዘሩት ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው። ጥናቱ ከጋምቤላ ክልል ውጭ ሁሉንም ክልሎች እና ሁለቱን ከተማ አስተዳደሮች ያካተተ ነው። ከተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች በጥናቱ 2 ሺህ 195 ሰዎችን ለማካተት ታቅዶ የነበረ ሲሆን፣ በጥናቱ 91.4 በመቶ ሰዎችን ማካተት ተችሏል። በጥናቱ መሠረት ከ60 በመቶ በላይ የሚሆኑት በኢትዮጵያ ሙስና እስካሁን ድረስ መሠረታዊ
22 hours ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 4 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
21 hours ago
የነሐሴ 2 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
3 days ago
የነሐሴ 1 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
4 days ago
1/102
ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ ላይ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ቢያንስ 150 ሺህ ዶላር እንደሚያስፈልገው የሚደነግግ መመሪያን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አወጣ።
34 minutes ago
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለውይይት በቀረቡት ስምንቱም አጀንዳዎች ላይ በተጀመረው ምክክር ከስምምነት ተደርሶ ሊጠናቀቅ ይችላል የሚል እምነት እንደሌለውና፣ አንዳንድ አጀንዳዎች ለቀጣይ ትውልድ ሊተላለፉ እንደሚችሉ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል።
17 hours ago
በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡
21 hours ago
1/1395
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
4 days ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡
Jul 31
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page