top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
በወንጀል ተከሰው ጥፋተኛ ተብለው ከተቀጡት ውስጥ አብዛኞቹ በተደጋጋሚ ወንጀል በመስራት እንደሚቀጡ አንድ ጥናት ጠቆመ።
ሐምሌ 30 2018 በወንጀል ተከሰው ጥፋተኛ ተብለው ከተቀጡት ውስጥ አብዛኞቹ በተደጋጋሚ ወንጀል በመስራት እንደሚቀጡ አንድ ጥናት ጠቆመ። ታራሚዎች ተከሰው የታሰሩበት አዲስ ወንጀል ከ53 በመቶ በላዩ በስርቆት ወንጀል የተሳተፉ እንደሆኑም ጥናቱ አሳይቷል፡፡ ታራሚዎች ተቀጥተው ከወጡ በኋላ ተመልሰው ወደ ሌላ ወንጀል የሚገቡበት ምክንያት ከማረሚያ ቤት ከወጡ በኋላ ሥራ ማግኘት አለመቻል፣ የገንዘብ ችግር እና ክትትልና ድጋፍ አለመኖር ተጠቅሰዋል። ጥናቱን ያቀረቡት የፌዴራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ሕግ ተመራማሪ የሆኑት ወ/ሪት ፍሬህይወት ግዛቸው ሲሆኑ፣ የጥናቱ ግኝት የቀረበው ኢንስቲትዩቱ ባዘጋጀው ዓመታዊ የሕግና የፍትሕ ጥናትና ምርምር ውጤቶች ላይ በነበረ የውይይት መድረክ ነው። በጥናቱ በወንጀል ተከሰው የተቀጡ ታራሚዎች 57.9 በመቶ የሚሆኑት አንድ ጊዜ
3 hours ago
የሐምሌ 30 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አራን ኢራን በአሜሪካ አዲስ ጥቃት የሚከፈትብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን የአሜሪካ ተባባሪዎች አልለቃቸውም ማለቷ ተሰማ፡፡ ቴሕራን በአሜሪካ ዳግም ጥቃት የሚሰነዘርብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን አገሮች የነዳጅ አውታሮች እንዳልነበሩ አድርጌ አወድማቸዋለሁ ማለቷን የፃፈው ሬውተርስ ነው፡፡ ስለዚህ ጉዳይ በስም መጠቀስ ያልፈለጉ የኢራን እና የባህረ ሰላጤው አገሮች ሹሞች ተናግረዋል ተብሏል፡፡ የኢራኑ ቀውስ የዲፕሎማሲያዊ ንግግር እና የጦር ዛቻ ፍርርቅ በዝቶበታል፡፡ ቀደም ሲል እንደ ካታር ፣ ኦማን እና ሳውዲ አረቢያ ያሉ የባህረ ሰላጤው አገሮች አሜረካ ዲፕሎማሲያዊ ንግግርን እንድታስቀድም ሲጎተጉቱ ሰንብተዋል ተብሏል፡፡ ሰሞኑን በኢራን ላይ በዛቻ ላይ ዛቻ ሲያነባብሩ የነበሩት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመጨረሻ ከጦርነት ይልቅ ዲፕሎማሲን
6 hours ago
በኢትዮጵያ ወጥ የሆነ ሕጋዊ ማዕቀፍ ሳይበጀለት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የተፋጠነ የወንጀል ፍርድ ሂደት (RTD)፣ ፍትሕን ከማረጋገጥ ይልቅ ለቅልጥፍና ቅድሚያ በመስጠቱ የዜጎችን ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች ለአደጋ ማጋለጡ በጥናት ተጠቆመ።
ሐምሌ 30 2018 በኢትዮጵያ ወጥ የሆነ ሕጋዊ ማዕቀፍ ሳይበጀለት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የተፋጠነ የወንጀል ፍርድ ሂደት (RTD)፣ ፍትሕን ከማረጋገጥ ይልቅ ለቅልጥፍና ቅድሚያ በመስጠቱ የዜጎችን ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች ለአደጋ ማጋለጡ በጥናት ተጠቆመ። ይህ አሠራር ግልጽ ማዕቀፍ የሌለው በመሆኑ በዳኝነትና በፍትሕ አካላት ግላዊ ውሳኔ ላይ የተመሠረተና የማይገመት እንዲሆን አድርጎታል ተብሏል። ይህም በፌዴራልና በክልል ፍርድ ቤቶች መካከል በሚታዩ የወንጀል ዓይነቶችና የጊዜ ገደብ አተረጓጎም ላይ ከፍተኛ አለመጣጣም የፈጠረ ሲሆን፤ የተከሳሾችን ንጹሕ ሆኖ የመገመት፣ የመሰማት፣ የመከላከል፣ የሕግ ድጋፍ (ጠበቃ) የማግኘትና በዋስ የመፈታት ሕገ-መንግሥታዊ መብቶችንም አደጋ ላይ መጣሉ ተነግሯል። የተፋጠነ የወንጀል ፍርድ ሂደት አተገባበር በአገሪቱ ውስጥ
6 hours ago
ኢትዮጵያውያኑ በዚህ መንገድ የሚጠለፉት አንዴት ነው?
ሐምሌ 30 2018 በኦንላይን የሚሰራ የእንግሊዘኛ ቋንቋና የኮምፒውተር እውቀት ያለው ደመወዝ በወር 1ሺህ ዶላር በሚሉ ማስታወቂያዎች ተታለው እንደ ማይናማር የመሳሰሉ የደቡብ ምስራቅ ኤዥያ አገራት የሄዱ በሺህዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ብዙ መከራ ፣ ግፍ አይተዋል፡፡ እድል የቀናቸው ለሀገራቸው በቅተዋል፡፡ ግን ኢትዮጵያውያኑ በዚህ መንገድ የሚጠለፉት አንዴት ነው? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ.... ገዛ ጌታሁን
7 hours ago
በመጪው ዓመት ከአዲስ አበባ ከተማ ግብር ከፋዮች 380 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ውጥን መያዙን የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ተናገረ።
ሐምሌ 29 2018 በመጪው ዓመት ከአዲስ አበባ ከተማ ግብር ከፋዮች 380 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ውጥን መያዙን የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ተናገረ። በ2019 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በአጠቃላይ 502.2 ቢሊዮን ብር ይሰበሰባል የተባለ ሲሆን ከዚህም ውስጥ የገቢዎች ቢሮ ድርሻ 380 ቢሊዮን ብር መሆኑን ቢሮው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል። የከተማ አስተዳደሩም ከሚሰበሰበጡ ግብር 72 በመቶውን ከተማዋን ለማልማት እንደሚያውለው መግለጫውን የሰጡት የገቢዎች ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ አስረድተዋል። በከተማዋ በንግድ ትርፍ፣ በኪራይና በሜትር ትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ 456 ሺህ የደረጃ ለ - ግብር ክፋዮች አሉኝ ያለው ቢሮው፤ በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ መሰረት የግብር ግዴታቸውን ከሐምሌ 1 እስከ ሐምሌ 30/2018 ዓ
1 day ago
1
2
3
4
5
የሐምሌ 30 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
6 hours ago
የሐምሌ 29 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የሐምሌ 28 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/101
በወንጀል ተከሰው ጥፋተኛ ተብለው ከተቀጡት ውስጥ አብዛኞቹ በተደጋጋሚ ወንጀል በመስራት እንደሚቀጡ አንድ ጥናት ጠቆመ።
3 hours ago
በኢትዮጵያ ወጥ የሆነ ሕጋዊ ማዕቀፍ ሳይበጀለት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የተፋጠነ የወንጀል ፍርድ ሂደት (RTD)፣ ፍትሕን ከማረጋገጥ ይልቅ ለቅልጥፍና ቅድሚያ በመስጠቱ የዜጎችን ሕገ-መንግሥታዊ መብቶች ለአደጋ ማጋለጡ በጥናት ተጠቆመ።
6 hours ago
ኢትዮጵያውያኑ በዚህ መንገድ የሚጠለፉት አንዴት ነው?
7 hours ago
1/1389
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
3 days ago
በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡
6 days ago
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
Jul 23
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page