top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
ነሐሴ 6 2018 ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡ ዛሬ ይፋ በሆነው ጨረታ 125 ሚሊዮን ዶላር ለጨረታ ቀርቧል ተብሏል፡፡ በጨረታው 28 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን በጨረታው የድርሻቸውን ተጫርተው የወሰዱ ባንኮች ቁጥር 9 መሆናቸው ተነግሯል፡፡ ለጨረታው የቀረበው ከፍተኛው ገንዘብ 163 ብር ከ98 ሳንቲም ሲሆን ዝቅተኛው 159 ብር ከ98 ሳንቲም ሆኗል፡፡ ዛሬ ይፋ በሆነው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 125 ሚሊዮን ዶላር መቅረቡን ይፋ ያደረገው ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን የጨረታ ጊዜም በፕሮግራሙ መሰረት ይፋ አደርጋለው ብሏል፡፡ ዛሬ ይፋ በሆነው ጨረታ ላይ የቀረበው የውጭ ምንዛሬ መጠን 125 ሚሊየን ዶላር ቢሆንም በባንኮቹ በኩል የቀረበው ፍላጎት ግን 470.17 ሚሊየን ዶላር
4 hours ago
ብሔርን መሰረት ያደረገው የክልሎች አወቃቀር ይቀጥል በሚለው የ500 ቡድን የሀገራዊ ምክክር ተመካካሪዎች ተስማምተዋል፡፡
ነሐሴ 6 2018 ብሔርን መሰረት ያደረገው የክልሎች አወቃቀር ይቀጥል በሚለው የ500 ቡድን የሀገራዊ ምክክር ተመካካሪዎች ተስማምተዋል፡፡ አገሪቱ የምትከተለው የመንግስት ሥርዓት ምን ይሁን? ለሚለው ተመካካሪዎቹ ኢትዮጵያ በፕሬዚዳንት ትመራ በሚለው ላይ ሙሉ ለሙሉ ተስማምተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከየት ይመረጥ? ሥርዓቱ ፓርላምታዊ ሆኖ ከፓርላማ ይመረጥ? ወይስ ሙሉ በሙሉ ሥርዓቱ ፕሬዚዳንታዊ ሆኖ በህዝብ ቀጥታ ይመረጥ የሚለው ግን ሁሉምን አስማሚ አልሆነም ፡፡ በዚህም በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ በፖለቲካ ሥርዓት፣ ውክልና የምርጫ ሥርዓት ስር ሲመከር የሰነበተው ተመካካሪ ቡድን እነዚህ አጀንዳዎች በልዩነት ወደ ቀጣይ ምዕራፍ እንዲተላለፉ ወስኗል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ውክልና ምን ይምሰል? የሚለውም ሌላው በልዩነት ያለፈ ንዑስ አጀንዳ ነው ፡፡ ሙ
6 hours ago
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ደቡብ_አፍሪካ በደቡብ አፍሪካ በአንድ የማዕድን ዝቃጭ ማስወገጃ ስፍራ መደርመስ 14 ሰዎች የሞቱበት አደጋ እየተመረመረ ነው ተባለ፡፡ ሌሎች 8 ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት እንደገጠማቸው ቢቢሲ ፅፏል፡፡፡ በዝቃጩ ውስጥ የተቀበሩ ሌሎች ሰዎች ሳይኖሩ አይቀሩም ተብሏል፡፡ በአደጋው የሞቱት እና አካላዊ ጉዳት የገጠማቸው ሕገ-ወጥ የማዕድን ሰራተኞች መሆናቸው ታውቋል፡፡ አደጋው የደረሰበት ከተዘጋ የቆየ የማዕድን ስፍራ እንደሆነ መረጃው አስታውሷል፡፡ ስፍራው ቀደም ሲል ፕላቲኒየም እና ሌሎችም ማዕድናት ሲመረቱበት የቆየ ነው ተብሏል፡፡ #ሊባኖስ የሊባኖስ ፓርላማ የሞት ቅጣትን የሚያስቀር ህግ አፀደቀ፡፡ የፓርላማው አባላት የሞት ቅጣትን የሚያስቀረውን ህግ ያፀደቁት በአብላጫ ድምፅ እንደሆነ አልጀዚራ ፅፏል፡፡ የሊባኖሱ የፍትህ ሚኒስትር የህጉን መፅደቅ ታሪካዊ ሲሉ
6 hours ago
በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ አጀንዳ ሥር ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች ከ53 ንዑሳን ጉዳዮች ውስጥ በ50ው ላይ ተስማምተው ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሻግረዋል።
በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ አጀንዳ ሥር ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች ከ53 ንዑሳን ጉዳዮች ውስጥ በ50ው ላይ ተስማምተው ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሻግረዋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ ተመካካሪ፤ ሦስት ንዑሳን አጀንዳዎች ግን ለአስማሚ ግብረ ኃይል ይላካሉ መባሉን ነግረውናል። ወደ አስማሚ ግብረ ኃይል ይላካሉ ከተባሉት ንዑሳን አጀንዳዎች ውስጥ የመንግሥት ሥርዓቱ ፓርላሜንታዊ ሆኖ ከፓርላማ የሚመረጥ ፕሬዝዳንት ርዕሰ ብሔርም ርዕሰ መንግሥትም ሆኖ አገሪቱን ይመራት፤ ይህም በየስድስት ዓመቱ የሚካሄድ ሁለት የምርጫ ዘመን ይኑረው የሚለው አንዱ ነው። ሙሉ ሥርዓቱ ፕሬዚዳንታዊ ይሁን እና ፕሬዚዳንቱ በቀጥታ ከሕዝብ ይመረጥ የሚለውም በዚህ ሥር የቀረበው ነው። «የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ውክልና እንዴት ይሁን? ብሔሮች በምክር ቤቱ በአንድ ሚሊዮን አን
11 hours ago
የሃይማኖት ጉዳዮች እና የሰላም ግንባታ አጀንዳ ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሀሳቦቻቸው ላይ መግባባታቸውን የምክክር ኮሚሽን ይፋ አደረገ፡፡
ነሐሴ 5 2018 የሃይማኖት ጉዳዮች እና የሰላም ግንባታ አጀንዳ ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሀሳቦቻቸው ላይ መግባባታቸውን የምክክር ኮሚሽን ይፋ አደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ ባለው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በኮሚሽኑ ምክር ቤት በተለዩ ስምንት አጀንዳዎች ላይ ምክክር እየተደረገ ነው፡፡ አጀንዳዎቹ 500 አባላት ባሏቸው ስምንት የስራ ቡድኖች ምክክር እየተደረገባቸው ይገኛሉ፡፡ በኮሚሽኑ የአሰራር ሥነ-ዘዴ መሰረት 500 አባላት ያሉት አንድ ቡድን በአንድ አጀንዳ ላይ እየተመካከረ ነው፡፡ በዚህም በሃይማኖት ጉዳዮች እና በሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ለይ ሲመካከሩ የቆዩት ሁለት ቡድኖች ዛሬ ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦቻቸው ላይ ተስማማተው በተዘጋጀው ቃለ ጉባኤ ላይ ተፈራርመዋል
1 day ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
6 hours ago
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የነሐሴ 4 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/103
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
4 hours ago
ብሔርን መሰረት ያደረገው የክልሎች አወቃቀር ይቀጥል በሚለው የ500 ቡድን የሀገራዊ ምክክር ተመካካሪዎች ተስማምተዋል፡፡
6 hours ago
በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ አጀንዳ ሥር ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች ከ53 ንዑሳን ጉዳዮች ውስጥ በ50ው ላይ ተስማምተው ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሻግረዋል።
11 hours ago
1/1398
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
4 hours ago
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
5 days ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page