top of page
ኢትዮጵያ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 261 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለማግኘት የሚያስችላትን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሷ ተሰማ።
ታህሳስ 2/2018 ኢትዮጵያ ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 261 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለማግኘት የሚያስችላትን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሷ ተሰማ። ይህ የብድር አቅርቦት ስምምነት #IMF ለኢትዮጵያ ለመስጠት ካሰበው የ4 ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር አቅርቦት አካል ነው። የIMF እና የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊዎች በአዲስ አበባ እና በበይነ መረብ ባደረጉት የአራተኛው ዙር የብድር አቅርቦት ውይይት ላይ ኢትዮጵያ 261 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት የሚያስችላት የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተጠቅሷል። ይህን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት የ IMF አስተዳደር እና የስራ አስፈጻሚ ቦርድ በመጪዎቹ ሳምንታት ያፀድቀዋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ተቋሙ ጠቅሷል። የIMF የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ የብድር አቅርቦት የተቋሙ የስራ አስፈ
39 minutes ago


የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ እስከ ስምንት ብር ጭማሪ ተደረገ፡፡
ታህሳስ 1 2018 የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ እስከ 8 ብር ጭማሪ ተደረገ፡፡ ጭማሪው ከዛሬ 6:00 ጀምሮ ተግባረዊ የተደረገ መሆኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስረድቷል፡፡ በጭማሪው መሰረት በቤንዚን ላይ የ7 ብር ገደማ ጭማሪ ሲደረግ በኬሮሲን ላይ ደግሞ የ8 ብር ገደማ ጭማሪ ተድርጓል፡፡ ቤንዚን፣ የኬሮሲን እና ነጭ ናፍጣ የሦስቱም የነዳጅ ምርቶች ዋጋ በአዲሱ ጭማሪ መሰረት 129.12 ብር እንዲሆኑ ተድርጓል። ከሰሞኑ በዲስ አበባ ሆነ በክልሎች የነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ የለንም ብለው ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች ታይተው ቆይተዋል፡፡ ለዚህም ከታሕሳስ ወር አንስቶ የቫት እና የኤክሳይስ ታክስ በአጠቃላይ የ30 በመቶ ግብር ይጣላል የሚል ምክንያት በብዙዎች ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ዛሬ ለነዳጅ አ
23 hours ago


የኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ ዘርፍ በ10 ዓመታት ውስጥ ለመቀየር ከ3 ትሪሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ፡፡
ታህሳስ 1 2018 ከአለም ሀገራት ሲነጻጸር ቀርፋፋ የተባለውን የኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ ዘርፍ በ10 ዓመታት ውስጥ ለመቀየር ከሶስት ትሪሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ፡፡ ገንዘቡን መንግስት ከሚመድበው በተጨማሪ ከረጂ ድርጅቶች እና ከሌሎች ምንጮች ለማግኘት መታሰቡን ሰምተናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw 🟦Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 📘Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 💬WhatsApp : https://whatsapp.com/
1 day ago


የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር የባቡር መሰረተ ልማት እና ደረቅ ወደብ ግንባታን ለብቻው ለመስራት መንገድ መጀመሩን ተናገረ
ታህሳስ 1 2018 ከዚህ ቀደም በውጪ ባለሞያዎች ብቻ ይገነቡ የነበሩ የባቡር መሰረተ ልማት እና ደረቅ ወደብ ግንባታን የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ለብቻው ለመስራት መንገድ መጀመሩን ተናገረ፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆን በሃገር ልጆች እውቀት እና ጉልበት የባቡር ሀዲድ ንጣፍ ስራ መጀመሩን ሰምተናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. ተህቦ ንጉሴ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw 🟦Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 📘Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 💬WhatsApp :...
1 day ago


በመጪው ግንቦት መጨረሻ ስለሚካሄደው ምርጫ ዝግጅት ውይይቶችን ማድረግ ያስፈልጋል ብሏል
ታህሳስ 1 2018 የፖለቲካ ፓርቲዎች ለእጩ ተመራጮቻቸው የድጋፍ ፊርማ እንዲያቀርቡ የሚያስገድደው የህግ አንቀጽ መሻሩ እና ለእጩ ምዝገባ የጊዜ ገደቡ መራዘሙ ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ጥርጊያውን ያቀናል ተባለ፡፡ ይሄንን ያለው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ነው፡፡ በመጪው ግንቦት መጨረሻ ስለሚካሄደው ምርጫ ዝግጅት ግን ውይይቶችን ማድረግ ያስፈልጋል ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…. ያሬድ እንዳሻው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw 🟦Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 📘Facebook፡...
1 day ago


ግለሰቦች ዲጂታል መታወቂያቸውን ትክክለኛነቱ እና ደህንነቱ በተረጋገጠ መልኩ መጠቀም እንዲችሉ የሚያግዝ አገልግሎት ይፋ ተደረገ።
ህዳር 30 2018 ግለሰቦች ዲጂታል መታወቂያቸውን ትክክለኛነቱ እና ደህንነቱ በተረጋገጠ መልኩ መጠቀም እንዲችሉ የሚያግዝ አገልግሎት ይፋ ተደረገ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ትክክለኛነቱን ለማረጋገጥ የደህንነት የዲጅታል ሰርተፍኬት አገልግሎት ስርዓት ተበጅቶለታል፡፡ በዚህም አገልግሎት በፋይዳ ፕሮግራም ስር ለዜጎች የሚሰጠው እያንዳንዱ ዲጂታል መታወቂያ ትክክለኛነት፣ ሊረጋገጥ የሚችል፤ እና ህጋዊ ተቀባይነት ያለው እንዲሆን ያስችላል ተብሏል። ይፋ የተደረገው ዲጂታል ሰርተፍኬት አገልግሎት የሰዎችን የግል መረጃ የመመዝበር እና በሀሰተኛ ስም የሚወጡ መታወቂያዎችን ለመቆጣጠር፣ አመሳስሎ የመስራት የማጭበርበር እና የማንነት መረጃን አላግባብ መጠቀምን ለመከላከልም ይረዳል ተብሎለታል። የፋይዳ መታወቂያን የጀርባ ክፍል ኪው
2 days ago


ከተሞች ሲለሙ ያለፉበትን የረዥም ታሪክ አሻራ የሚያሳዩ የኪነ ህንፃና መሰል ቅርሶች እንዳይጠፉ ጥናትን እና ወይይትን መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ ተጠይቋል፡፡
ህዳር 30 2018 ከተሞች ሲለሙ ያለፉበትን የረዥም ታሪክ አሻራ የሚያሳዩ የኪነ ህንፃና መሰል ቅርሶች እንዳይጠፉ ጥናትን እና ወይይትን መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ ተጠይቋል፡፡ ጥያቄው የቀረበው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ75ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ልደታ በሚገኘው የቴክኖሎሎጂ እና ቢልት ኢንቫይሮመንት ኮሌጅ ‹‹በቅርስ ጥበቃ እና ጥናት ላይ ያሉ ፈተናዎች እና እድሎች›› በሚል መሪ ቃል ባሰናደው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ በቅርስ ጥበቃ እና ጥናት ላይ ያሉ ፈተናዎች እና እድሎች በሚል ርዕስ ጽሁፍ ያቀረቡት አርክቴክት ፋሲል ጊዮርጊስ ስለቅርስ ያለው አረዳድ ዝቅተኛ መሆን፣ የበቂ በለሞያ እጥረት እና መሰል ችግሮች ለዘርፉ እንቅፋት መሆናቸውን ዘርዝረዋል፡፡ የወይይቱ ተሳታፊዎች እና ባለሙያዎች ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ፖለቲካ ለ
2 days ago


ጉዳያችን - የከተማ ልማትና የመልሶ ግንባታ
ህዳር 29 2018 ጉዳያችን - የከተማ ልማትና የመልሶ ግንባታ የከተማ ልማትና የመልሶ ግንባታ ስራ ውስጥ መታሰብ ያለባቸው ጉዳዮች ምንድን ናቸው? በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የከተማ ፕላን መምህር እና ተመራማሪ የሆኑት ውብሸት ብርሃኑ(ዶ/ር) በጉዳዩ ላይ የሰጡንን ማብራሪያ ለማድመጥ… ቴዎድሮስ ወርቁ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… 👇👇👇 🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/ 🎥YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw 🟦Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1 📘Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1 💬WhatsApp : https://whatsapp.com/chan
3 days ago


ሕብረት ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከግብር በፊት የ749.04 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ተናገረ፡፡
ህዳር 29 2018 ሕብረት ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከግብር በፊት የ749.04 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ተናገረ፡፡ ባንኩ ይህን ያለው 28ኛውን የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬው እለት ባካሄደበት ወቅት ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የባንኩን ዓመታዊ ሪፖርት ያቀረቡት የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ መስፍን ተሰማ የባንኩ ሀብት 113.93 ቢሊየን ብር መድረሱን ተናግረዋል፡፡ ይህም ከቀዳሚው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ17.96 በመቶ ወይም የ17.35 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አሳይቷል ብለዋል። የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 92.68 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተጠቅሷል። ይህም ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ18.03 ቢሊዮን ብር ወይም የ24.16 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የቦርድ ሰብሳቢው አስረድተዋል፡፡ ከወለድ ነፃ ፋይናንስን ጨምሮ አጠቃላይ የባ
3 days ago



Facebook
Twitter
Pinterest
Tumblr
Copy Link
Link Copied
Search video...

Now Playing
ለጎጆ መውጫ የተሰጠ ስጦታ፤ ጎጆው ቢፈርስ ይመለስ ይሆን? #አልሰማንም_እንዳትሉ
04:51

Now Playing
በወንጀል ምርመራ በማስረጃነት ተይዘው፤ ለረጅም ጊዜ በእግድ ስር የሚቆዩ ንብረቶች!
05:09

Now Playing
በአጭር የተቀጨው መፈንቅለ መንግስት #Sheger_Tinitane - በእሸቴ አሰፋ
08:15

Now Playing
መጥፎ እጣ የገጠመው አውሮፕላን #ታሪክን_የኋሊት
02:33

Now Playing
#ድንቃ_ድንቅ #Dinkadink
05:28

Now Playing
“ትዉስታዎቼ “ ኢትዮ ሱዳን ድንበር - አለምአንተ ገ/ስላሴ - በተፈሪ አለሙ #Tizita_Ze_Arada
30:29

Now Playing
ሽምግልና፣ እውነት ከግጭት መውጫ መንገድ ይሆናል ወይ?
06:34

Now Playing
በስህተት በወንጀል የተፈረደባቸው ሰዎች በኢትዮጵያ...
06:07
bottom of page








