ጥር 12፣ 2015- ከትናንት በስቲያ ባጋጠሙ የእሳት አደጋዎች 6.2 ሚሊየን ብር የተገመተ ንብረት ወደመsheger1021fmJan 20, 20231 min readከትናንት በስቲያ ባጋጠሙ የእሳት አደጋዎች 6.2 ሚሊየን ብር የተገመተ ንብረት ወደመ፡፡ በሰው ላይ ግን የደረሰ ጉዳት የለም ተብሏል፡፡ ወንድሙ ኃይሉሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን
Comments