መጪው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ትክክለኛ እና ተቀባይነት ያለው አንዲሆን የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ ኢዜማ ጠየቀ፡፡
- sheger1021fm
- 1 hour ago
- 1 min read
ጥር 14/2018
መጪው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ትክክለኛ እና ተቀባይነት ያለው አንዲሆን የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ ጠየቀ፡፡
ፓርቲው ምርጫ ቦርድ እጩ ምዝገባ ውስጥ ለመግባት የሚያስችለውን የሲስተም ፍቃድ ስላልሰጠው እስካሁን የእጩ ታዳደሪዎቹን ማስበዝገብ አለመቻሉብ ተናግሯል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ……
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…..
YouTube : https://url-shortener.me/2DTR
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://url-shortener.me/2DTY
WhatsApp :https://url-shortener.me/2DU0
Website፡ https://www.shegerfm.com/
LinkedIn :https://url-shortener.me/2DU8
Tiktok : https://url-shortener.me/2DUB
Instagram : https://url-shortener.me/2DUD








