top of page

ጥር 12፣ 2015- ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ቅርስትነት በዩኔስኮ ያስመዘገበቻቸውን ጨምሮ በርካታ ህዝብ የሚሳተፍባቸው የአደባባይ በዓላት አሏት


ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ቅርስትነት በዩኔስኮ ያስመዘገበቻቸውን ጨምሮ በርካታ ህዝብ የሚሳተፍባቸው የአደባባይ በዓላት አሏት፡፡


የጥምቀት በዓላትና ሌሎችም የአደባባይ በዓላት በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲተዋወቁ ቢደረግ በ100 ሺህዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችን መሳብ እንደሚቻል ይነገራል፡፡


ለመሆኑ የቱሪዝም ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ምን እየሰራ ይሆን?


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

bottom of page