top of page

ግንቦት 21፣2016 - የፌዴራል ዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ማሻሻያ ሊደረግላቸው ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • May 29, 2024
  • 1 min read

በህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ፀድቀው በስራ ላይ የቆዩት የፌዴራል ዳኝነት አስተዳደር እና የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ማሻሻያ ሊደረግላቸው ነው ተባለ፡፡


የአዋጆቹ መሻሻል የፍ/ቤቶችን ነፃነት ለማስጠበቅና ጠንከራ ተጠያቂነት እንዲኖር ያደርጋል ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page