top of page

ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ

  • sheger1021fm
  • 2 hours ago
  • 1 min read

ጥር 18/2018

 

#ጉዳያችን - የመቀንጨር ችግርና መዘዙ

 

በጉዳያችን በየሳምንቱ በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ የባለሙያ አስተያየት ይቀርባል።

 

በጉዳያችን የኢትዮጵያ ትልቁ ችግር ስለሆነው፣ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ምክንያት የሚመጣ የመቀንጨር ችግርና መዘዙ የመጨረሻው ክፍል የባለሙያ ሀሳብ ትሰማላችሁ።

 

ማብራሪያውን የሚያቀርቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዞሎጂ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ሀብቴ ጀቤሳ (ዶ/ር) ናቸው።

 

አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…

 

(ቀዳሚውን ክፍል ለማድመጥ) https://youtu.be/5SKOQxTKbHc

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…..

 

X : https://x.com/shegerfm?s=2                 

Website፡ https://www.shegerfm.com/                          

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page