top of page

የካቲት 28፣2016 -የስራ ላይ አደጋን እንዲቆጣጠር ሀላፊነት የተሰጠው መ/ቤት በቂ በአሰሪዎች ላይ ብርቱ ቁጥጥር ማድረግ አልቻልኩም ብሏል

  • Mar 7, 2024
  • 1 min read

እንደ ግንባታ በመሳሰሉ የስራ ዘርፎች የስራ ላይ አደጋ ደጋግሞ ሲያጋጥም ይታያል፡፡


በስራ ላይ ያለ አንድ ሰራተኛ በስራው ወቅት ጉዳት ቢደርስበት አሰሪው የጉዳት ካሣ እንዲከፍል በህግ ተደንግጓል፡፡


ይሁን እንጂ የስራ ላይ አደጋን እንዲቆጣጠር ሀላፊነት የተሰጠው መስሪያ ቤት በቂ የሰው ሀይል ስለሌለኝ በአሰሪዎች ላይ ብርቱ ቁጥጥር ማድረግ አልቻልኩም ብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
የሐምሌ 24 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ኮንጎ በኮንጎ ኪንሻሣ በኢቦላ የሚያዙ ሕሙማንና ወረርሽኙ የሚገድላቸው ሰዎች ብዛት በጣሙን እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ብዛት ከ3 ሺህ 400 መብለጡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ወረርሽኙ የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ1 ሺህ 500 በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ በአገሪቱ በኢቦላ በሽታ የሚያዙ ሰዎች

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page