top of page

ታህሳስ 5፣ 2015- የመስኖ ግድቦች በተያዘላቸው ጊዜ ባለመጠናቀቃቸው በአማራ ክልል በመስኖ ለማልማት ከታቀደው ከግማሽ በላይ መሬት ጦም አዳሪ ሆኗል ተባለ


የመስኖ ግድቦች በተያዘላቸው ጊዜ ባለመጠናቀቃቸው በአማራ ክልል በመስኖ ለማልማት ከታቀደው ከግማሽ በላይ መሬት ጦም አዳሪ ሆኗል ተባለ፡፡


የመስኖ ፕሮጀክቶችን በጊዜ ለማጠናቀቅ ትኩረት ተሰጥቶ እንዲሰራ የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አሳሰበ፡፡


ምህረት ስዩም


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


bottom of page