ታህሳስ 18፣ 2015- ህገ-ወጥ ስደት ኢትዮጵያዊያ ላይ የክፋት በትሩን በተደጋጋሚ አሳርፏል
- sheger1021fm
- Dec 27, 2022
- 1 min read
ህገ-ወጥ ስደት ኢትዮጵያዊያን ላይ የክፋት በትሩን በተደጋጋሚ አሳርፏል፡፡
ያልፍልናል፣ ነጋችን የተሻለ ይሆናል ያሉ ወጣት ልጆች በርሃ በልቷቸዋል፤ በውቂያኖስ ከባህር ቀርተዋል፡፡
አስከሬናቸው በሰው አገር በጅምላ ተቀብሮ ተገኝቷል፡፡
ግን አሁንም በአስከፊው መንገድ ኢትዮጵያኑ ይጓዛሉ፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…











Comments