top of page

ታህሳስ 12፣ 2015- ዘንድሮ በአገር አቀፍ ደረጃ በ1.3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የማከናወን ዕቅድ እንዳለ ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Dec 21, 2022
  • 1 min read

ታህሳስ 12፣ 2015


ዘንድሮ በአገር አቀፍ ደረጃ በ1.3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የማከናወን ዕቅድ እንዳለ ተነገረ።


በመጀመሪያው ዙር በበጋ ሰንዴ እንዲሸፈን ከታሰበው 1 ሚሊየን ሄክታር እስከ አሁን 967 ሺህ ሄክታሩ ታርሷል ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page