የት/ት ጉዳይ ግድ ብሎናል ያሉ 4 ድርጅቶች ተናባቢ የዲጂታል የትምህርት ስነ ምህዳር ይዘው መምጣታቸውን ተናገሩ፡፡
- 6 hours ago
- 1 min read
ግንቦት 21/2018
የትምህርት ጉዳይ ግድ ብሎናል ያሉ 4 ድርጅቶች "አሪፍ ስኩል" ሲሉ የጠሩትን ተናባቢ የዲጂታል የትምህርት ስነ ምህዳር ይዘው መምጣታቸውን ተናገሩ፡፡
አሪፍ ስኩል ይዘው የመጡት አሪፍ ፔይ ፣ AIT ቴክሎሎጂ፣ ገበያ እና ኢዱኬሽን ማተርስ የተባሉ አራት ድርጅቶች ናቸው፡፡

አሪፍ ስኩል የተቀናጀ የትምህርት አስተዳደር ሥርዓትን ፣ የክፍያ መንገድን ፣ በሰው ሰራሽ አስተውህሎት የታገዘ የትምህርት መሳሪያዎችን ያካተተ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡
ስርዓቱ ለትምህርት ቤቶች አስተዳደር ፣ ለመምህራን፣ ለተማሪዎች እንዲሁም ለወላጆች እንደሚጠቅም ሲነገር ሰምተናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ.......
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7





Comments