top of page

ታህሳስ 11፣ 2015- የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የትምህርት ጥናትና ምርምር ተቋም የትምህርት ዘርፍ ብቁ ዜጋ እንዲያፈራ የሚያስችል በጥናት የተደገፈ ምክረ ሀሳ

  • sheger1021fm
  • Dec 20, 2022
  • 1 min read

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የትምህርት ጥናትና ምርምር ተቋም የትምህርት ዘርፍ ብቁ ዜጋ እንዲያፈራ የሚያስችል በጥናት የተደገፈ ምክረ ሀሳብ ማቅረቡ ተሰማ፡፡


ተቋሙ ባደረገው ጥናት እስከ ሶስተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ከ50 በመቶ በላዩ ማንበብ እንደማይችሉ ተረጋግጧል ተብሏል፡፡


ተመስገን አባተ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡

ጥር 14/2018   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች ምርቶች እና አገልግሎቶቻቸውን የሚጠቀሙ ሰዎች ጋር ለመድረስ እንደሚቸገሩ ይናገራሉ፡፡   ለዚህም ተስማሚ የሽያጭ ቦታ በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት አለመቻል፣ የበጀት እጥረትን ጨምሮ ሌሎች ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ይሰማል፡፡   ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚገጥማቸውን ችግር ያቀላል፣ ም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page