top of page

መጋቢት 9፣2016 - በግጭቶች እና ጦርነቶች ምክንያት ከቱሪዝም ዘርፍ ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ እያጣች መሆኑ ይነገራል

ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ እዚህም እዛም እየተነሱ መርገብ ባልቻሉ ግጭቶች እና ጦርነቶች ምክንያት ከቱሪዝም ዘርፍ ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ እያጣች መሆኑ ይነገራል፡፡


በዘርፉ እየሰሩ ያሉትም ተስፋ ቆርጠው ከስራው እየወጡ መሆኑን ሰምተናል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page