በኮሚቴ ሙስናን ማጥፋት ይቻላል ወይ?sheger1021fmDec 6, 20221 min readከቀበሌ የመታወቂያ ወረቀት ማግኘት አንስቶ ከፍተኛ ጉዳይን ለማስጨረስ ግብር ከፋዩ ዜጋ ጉቦ በሚጠየቅበት ሀገር በተባለው እና በታሰበው ልክ በኮሚቴ ሙስናን ማጥፋት ይቻላል ወይ?ንጋቱ ረጋሳሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን
Comments