በአዲስ አበባ ዘንድሮ 495 የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አጋጥመዋልJul 14, 20231 min readበአዲስ አበባ ዘንድሮ ያጋጠሙ 495 የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች በሰው እና በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰዋል ሲል የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናገረ፡፡ወንድሙ ሀይሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የእጅ ስልካቸውን በመጠቀም ብቻ የቆጣሪ ንባባቸውን የሚያስገቡበት አሰራር በሙከራ ደረጃ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አግልግሎት ተናገረ፡፡
Comments