በአዲስ አበባ ዘንድሮ 495 የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አጋጥመዋልJul 14, 20231 min readበአዲስ አበባ ዘንድሮ ያጋጠሙ 495 የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች በሰው እና በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰዋል ሲል የእሳት አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናገረ፡፡ወንድሙ ሀይሉhttps://www.mixcloud.com/ShegerFM/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8C%8B-%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%AB-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%AB%E1%88%AD-%E1%8A%AE%E1%88%9A%E1%88%BD/የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የሐምሌ 24 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች #ኮንጎ በኮንጎ ኪንሻሣ በኢቦላ የሚያዙ ሕሙማንና ወረርሽኙ የሚገድላቸው ሰዎች ብዛት በጣሙን እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ብዛት ከ3 ሺህ 400 መብለጡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ወረርሽኙ የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ1 ሺህ 500 በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ በአገሪቱ በኢቦላ በሽታ የሚያዙ ሰዎች
Comments