top of page

በሀገራችን የአረፋ በዓል አከባበር እና እሴቱ ምን መሳይ ነው?

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 22፣2015


የዒድ አል አድሃ ዋዜማ አረፋ በመባል ይታወቃል፡፡


በዕለቱ የሚፆም ፆም (ዙልሂጃ 9 የአረፋ ቀን ፆም) ለአማኙ የ2 ዓመት ወንጀሉን (ሀጥያቱን) እንደሚያስምርለት የእስልምና ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡


በሀገራችን የአረፋ በዓል አከባበር እና እሴቱ ምን መሳይ ነው?


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page