በሀገራችን የአረፋ በዓል አከባበር እና እሴቱ ምን መሳይ ነው?
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 22፣2015
የዒድ አል አድሃ ዋዜማ አረፋ በመባል ይታወቃል፡፡
በዕለቱ የሚፆም ፆም (ዙልሂጃ 9 የአረፋ ቀን ፆም) ለአማኙ የ2 ዓመት ወንጀሉን (ሀጥያቱን) እንደሚያስምርለት የእስልምና ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
በሀገራችን የአረፋ በዓል አከባበር እና እሴቱ ምን መሳይ ነው?
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments