top of page

ሚያዝያ 5፣2016 ‘’የምንሰራበት ቦታ እንደሚፈርስ ተነግሮናል’’ ቄራ አካባቢ ያሉ ነጋዴዎች

  • sheger1021fm
  • Apr 13, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ቄራ፤ በኮሪደር ልማት የተነሳ የምንሰራበት ቦታ እንደሚፈርስ ተነግሮናል ያሉ ነጋዴዎች ምን ማድረግ እንዳለብን ባለማወቃችን ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ነን አሉ፡፡


ስጋታቸውን የተናገሩትን ጨምሮ፤ 552 አባላት ያሉት ማህበር በበኩሉ የኮሪደር ልማቱ የሚነካቸው ቦታዎች ቢኖሩም ማህበሩ በቦታው ላይ እንዲያለማ ከከተማዋ አስተዳደር ተነግሮኛል ብሏል፡፡


ስጋቱም የተፈጠረው መረጃው በተገቢው መንገድ ስላልተላለፉ ነው ሲል አሰርድቷል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page