top of page


ሚያዝያ 16፣2016 - በኢትዮጵያ የሚገኝ አንድ ቄራ ለመጀመሪያ ጊዜ የግመል ስጋ ወደ ሣውዲ አረቢያ መላክ ጀምሪያለሁ አለ
በኢትዮጵያ የሚገኝ አንድ ቄራ ለመጀመሪያ ጊዜ የግመል ስጋ ወደ ሣውዲ አረቢያ መላክ ጀምሪያለሁ አለ። ቄራው በወር በአማካይ እስከ ስልሣ ሺህ ኪሎ ግራም የግመል ስጋ ሣውዲ አረቢያ እየላከ እንደሚገኝ ሠምተናል። ንጋቱ...
Apr 24, 20241 min read


ሚያዝያ 5፣2016 ‘’የምንሰራበት ቦታ እንደሚፈርስ ተነግሮናል’’ ቄራ አካባቢ ያሉ ነጋዴዎች
በአዲስ አበባ ቄራ፤ በኮሪደር ልማት የተነሳ የምንሰራበት ቦታ እንደሚፈርስ ተነግሮናል ያሉ ነጋዴዎች ምን ማድረግ እንዳለብን ባለማወቃችን ከፍተኛ ስጋት ውስጥ ነን አሉ፡፡ ስጋታቸውን የተናገሩትን ጨምሮ፤ 552 አባላት...
Apr 13, 20241 min read


ጥቅምት 27፣2016 - አንድ ኪሎ የአዞ ስጋ እስከ 27,000 ብር የአንድ አዞ ቆዳ ደግሞ እስከ 15,000 ብር እንደሚሸጥ ሰምተናል
ኢትዮጵያ የአዞ ቄራ አርባምንጭ ላይ ብትገነባም የቄራው አለመዘመን ከአዞ ቆዳም ሆነ ስጋ ማግኘት የሚገባትን ያህል እያገኘች አይደለም፡፡ የአንድ አዞ ቆዳ እስከ 15,000 ብር፣ አንዱ ኪሎ ስጋ ደግሞ እስከ 27,000...
Nov 6, 20231 min read


መስከረም 2፣2016 -ቄራዎች እንሳስትን እያረቡ ስጋውን የሚያቀርቡበት አሰራር ሊኖር ይገባል እየተባለ ነው
በኢትዮጵያ የሚገኙ ቄራዎች ወደ ውጪ ለሚልኩት ስጋ የሚሆኑ የዕርድ እንስሳትን የሚያገኙት ከአርብቶ አደሩ እና አርሶ አደሩ ነው። በዚህ መልክ የሚገኙ እንስሳት ስጋ በተለይ በውጭ ገዥዎች ተመራጭ እንዳልሆነ ግን...
Sep 13, 20231 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








