top of page

ሚያዝያ 3፣2016 - በትግራይ ክልል በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው ተቋማት የውድመት መጠን በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Apr 11, 2024
  • 1 min read

በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ውድመት ደርሶባቸው የነበሩ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው ዳግም ወደ ስራ መግባታቸው ተነገረ፡፡


ጉዳት የደረሰባቸው አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በተመለከተም አጠቃላይ የውድመት መጠን በቅርቡም ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡

ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page