top of page

ሚያዝያ 18፣2016 - የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በቢሮ እጥረት ማህተማቸውን ሳይቀር በቦርሳ አንጠልጥለው እንዲዞሩ ተገደዋል ተባለ

የተደራጁ የስነ ጥበብና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ባለባቸው የቢሮ እጥረት ማህተማቸውን ሳይቀር በራሳቸው ቦርሳ አንጠልጥለው እንዲዞሩ ተገደዋል ተባለ፡፡


መንግስት በበኩሉ የበጀት እጥረት የኪነ ጥበብና የስነ ጥበብ መስኩን በአግባቡ መደገፍ አልቻልኩም ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





bottom of page