top of page

ሚያዝያ 18፣2016 - የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በቢሮ እጥረት ማህተማቸውን ሳይቀር በቦርሳ አንጠልጥለው እንዲዞሩ ተገደዋል ተባለ

  • Apr 26, 2024
  • 1 min read

የተደራጁ የስነ ጥበብና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ባለባቸው የቢሮ እጥረት ማህተማቸውን ሳይቀር በራሳቸው ቦርሳ አንጠልጥለው እንዲዞሩ ተገደዋል ተባለ፡፡


መንግስት በበኩሉ የበጀት እጥረት የኪነ ጥበብና የስነ ጥበብ መስኩን በአግባቡ መደገፍ አልቻልኩም ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በኢትዮጵያ የንግዱን ማህበረሰብ እየገጠሙ ካሉ ችግሮች 40 በመቶ ያህሉ ከገንዘብ አቅርቦት ጋር የተገናኙ ናቸው ተባለ ።

መጋቢት 3/2018 በኢትዮጵያ የንግዱን ማህበረሰብ እየገጠሙ ካሉ ችግሮች 40 በመቶ ያህሉ ከገንዘብ አቅርቦት ጋር የተገናኙ ናቸው ተባለ ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ 2 ሚሊየን የሚጠጉ ጥቃቅን ፣ አነስተኛና መካከለኛ የንግድ ኢንዱስትሪ ተቋማት እንዳሉ ተነግሯል። የእነዚህ ኢንዱስትሪ ባለቤቶችና ኢ-መደበኛ በሆኑ ሌሎች ንግ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page