top of page

መጋቢት 4፣2016 - መንግስት አልሚዎችን ሲጋብዝ ቢሰማም የፀጥታ ሁኔታው ለኢንቨስትመንት አለመመቸቱ ይነገራል

በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግር የተነሳ ተዘዋውሮ ገንዘብ አውጥቶ ኢንቨስት ለማድረግ አስቸጋሪ መሆኑን ባለሀብቶችም የዘርፉ አጥኚዎችም ይናገራሉ።


የፀጥታ ሁኔታው ለውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትም አለመመቸቱ ይነገራል።


መንግስት በበኩሉ አልሚዎችን ሲጋብዝ ይሰማል።


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




bottom of page