top of page

መጋቢት 26፣2016 - ጠንካራ ሆኖ የቀጠለው የዋጋ ንረት መቀነስ በቅርብ ጊዜ የሚቻል አይደለም ተባለ

በሁለት ዲጂት ጠንካራ ሆኖ የቀጠለው የዋጋ ንረት መቀነስ በቅርብ ጊዜ የሚቻል አይደለም ተባለ፡፡

 

የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚስቴር የህገወጥ ንግድ መበራከት የፀጥታ ችግር እና ሌሎችም የዋጋ ንረቱ በታሰበው ልክ እንዳይቀንስ አድርገውታል ብሏል፡፡

 


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 

 

 

 

ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

bottom of page