የትግራይ እና የአማራ ክልሎች በይገባኛል የሚያነሷቸው አካባቢዎች የተነሳ ሰሞኑንን በመግለጫ እየተነጋገሩ ነው፡፡
አነስተኛ ግጭት መፈጠሩም ተዘግቧል፡፡
ችግሩ ከመባባሱ በፊት ምን ቢደረግ ይሻላል?
ክልሎቹን መግለጫ ተንተረሰን የፖለቲካ ሳይንስ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il