መስከረም 22፣2016-የኢሬቻ በዓል ዋነኛ እሴቶች የሆኑትን ሠላም እና እርቅ ለማስፋፋት ጠንከር ያለ ስራ ያስፈልጋል ተባለOct 3, 20231 min readየኢሬቻ በዓል ዋነኛ እሴቶች የሆኑትን ሠላም እና እርቅ ለማስፋፋት ጠንከር ያለ ስራ ያስፈልጋል ተባለ። የበአሉን አከባበር የተመለከተ ውይይት ትላንት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ተካሂዷል።ንጋቱ ረጋሣ
የ"ቪቫ ሶፍት" ማሸጊያ ፕላስቲክ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ አመሳስለው በመሥራት፣ ጥራቱን ያልጠበቀ ምርት ገበያ ላይ አስራጭተዋል ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰብ ላይ ተጨማሪ ምርመራ አንዲያደርግ ለፖሊስ 7 ቀን ተፈቀደለት፡፡
Comments