top of page

ህዳር 30፣ 2015- ሳንቲም ፔይ የተባለ ዲጂታል የክፍያ ሥርዓት መላ ከስድስት ባንኮች ጋር ተሳስሮ ስራውን በይፋ መጀመሩን ተናገረ፡፡

ህዳር 30፣ 2015


ሳንቲም ፔይ የተባለ ዲጂታል የክፍያ ሥርዓት መላ ከስድስት ባንኮች ጋር ተሳስሮ ስራውን በይፋ መጀመሩን ተናገረ፡፡


ከብሔራዊ ባንክ የሥራ፣ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ደግሞ የደህንነት ፍቃድ አግኝቻለሁ ብሏል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

bottom of page