top of page

ህዳር 29፣ 2015በኢትዮጵያ በአካል ጉዳተኝነት ጋር አብረው የሚነሱ ችግሮች ብዙ ናቸው፡፡

ህዳር 29፣ 2015


በኢትዮጵያ በአካል ጉዳተኝነት ጋር አብረው የሚነሱ ችግሮች ብዙ ናቸው፡፡


መስማት በተሳናቸው ሴቶች ዙሪያ የሚሰራው ተቋምም እየደረሰ ያለው ጫና እና ጉዳት ብዙ ነው ይላል፡፡


መስማት የተሳናቸው ዜጎች ከትምህርት ዕድልና ከሌላውም አገልግሎት በችግራቸው ምክንያት እየተገለሉ መሆኑን ‘የሩትስ ኤንድ ዊንግስ’ መስራች ይናገራሉ፡፡


ምህረት ስዩም



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page