ህዳር 29፣ 2015- የገበያ መረጃDec 8, 20221 min readህዳር 29፣ 2015የገበያ መረጃበተወጠረ ሸራ ውስጥ በየመንገዱ ዳር ምግብ አብስለው የሚሸጡ አነስተኛ ቤቶችን እንመለከታለን፡፡ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከሚበዙበት 5 ኪሎ አካባቢ ተገኝተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
የኤ ኤፍ ጂ ኤርክራፍት ፋይናንስ ጀርመን (AFG) እህት ኩባንያ የሆነው ኤ ኤፍ ጂ አቪየሺን አየርላንድ ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው አፍሪካ ሀገራት መግባቱን ተናገረ።
አቢሲንያ ባንክ ‹‹ይጀምሩ፣ ያድሱ እና ይደጉ›› በሚል መሪ ቃል ለሁለት ወራት ያህል ባካሄደው ፕሮግራም ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉን ተናገረ።
Comments