ህዳር 29፣ 2015- የገበያ መረጃDec 8, 20221 min readህዳር 29፣ 2015የገበያ መረጃበተወጠረ ሸራ ውስጥ በየመንገዱ ዳር ምግብ አብስለው የሚሸጡ አነስተኛ ቤቶችን እንመለከታለን፡፡ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከሚበዙበት 5 ኪሎ አካባቢ ተገኝተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በኢትዮጵያ በፋይናንስ ተቋሞች የተከፈተ የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር ከ176 ሚሊየን በላይ ደርሷል። ሚያዝያ 20/2018 በኢትዮጵያ በፋይናንስ ተቋሞች የተከፈተ የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር ከ176 ሚሊየን በላይ ደርሷል። ከዚህ የባንክ ሂሳብ 97 በመቶው ግን ከ100 ሺህ ብር በታች ገንዘብ የተቀመጠበት መሆኑ ተነግሯል። በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋሞች በኪሳራ ምክንያት ቢዘጉ ገንዘቡን የቆጠበው ሰው ያስቀመጠውን እ
Comments