ህዳር 28፣ 2015በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ውስጥ በሚገኙ 36 ቀበሌዎች ባለፉት 4 ዓመታት ዝናብ ጠብ ብሎ አያቅም
- sheger1021fm
- Dec 7, 2022
- 1 min read
ህዳር 28፣ 2015
በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ውስጥ በሚገኙ 36 ቀበሌዎች ባለፉት 4 ዓመታት ዝናብ ጠብ ብሎ አያቅም፡፡
በዚያ የሚኖሩ 110 ሺህ ህዝብ በብርቱ መቸገሩ ተሰምቷል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz











Comments