top of page

ህዳር 28፣ 2015በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ውስጥ በሚገኙ 36 ቀበሌዎች ባለፉት 4 ዓመታት ዝናብ ጠብ ብሎ አያቅም

  • sheger1021fm
  • Dec 7, 2022
  • 1 min read

ህዳር 28፣ 2015

በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ውስጥ በሚገኙ 36 ቀበሌዎች ባለፉት 4 ዓመታት ዝናብ ጠብ ብሎ አያቅም፡፡

በዚያ የሚኖሩ 110 ሺህ ህዝብ በብርቱ መቸገሩ ተሰምቷል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


Recent Posts

See All
ታህሳስ 3/2018 የሀገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ሃይል ፍጆታ ካለፈው ሃምሌ ወር ወዲህ እያደገ መጥቷል ተባለ።

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ምንጮች ከምታመርተው የኤሌክትሪክ ሃይል 90 በመቶው ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል እንደሆነ ተጠቅሷል። በዘንድሮው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ አራት ወራት ኢትዮጵያ ከውሃ እና ከነፋስ ከ15,300 ጊጋዋት ሰዓት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨቷ ተነግሯል። በየወሩ በአማካይ 3,800 ጊጋዋት ሰአት የኤ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page