top of page

7ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ጉባኤ ትናንት ሲመክር ውሏል

  • sheger1021fm
  • May 10, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ያለውን የፋይናንስ ችግሮችና እንቅፋቶች እየለየ ሀሳብና መፍትሄ ያቀብላል የተባለ 7ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ጉባኤ ትናንት ሲመክር ውሏል፡፡


በጉባኤው የብሔራዊ ባንክ ዋና ገዢ ጨምሮ ከፍተኛ የውጪ እና የሀገር ውስጥ የዘርፉ ሞያተኞች ተገኝተውበታል፡፡


ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
ጥቅምት 20 2018 - የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ

የሚሰጣቸውን ምክረ ሃሳቦች ያለ በቂ ምክንያት የማይፈፅሙ ተቋማት በህግ እንዲጠየቁ ለማድረግ ቢሞክርም ባለው የፍትህ ስርዓት ችግር ምክንያት ስራው ላይ እክል እየገጠመው መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡ ተቋሙ የአስተዳደር በደል ደረሰብን እምባችን ይታበስልን የሚሉ አቤት ባዮችን ቅሬታ በመቀበል

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page