ታህሳስ 18፣ 2015- ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ የዱር እንስሳት አደንና ዝውውር ምክንያት የአንበሳ ዝሆንና ሌሎችም የዱር እንስሳቶቿ ቁጥር እየተመናመነ ነውDec 27, 20221 min readኢትዮጵያ በህገ-ወጥ የዱር እንስሳት አደንና ዝውውር ምክንያት የአንበሳ ዝሆንና ሌሎችም የዱር እንስሳቶቿ ቁጥር እየተመናመነ ነው፡፡በዚሁ ህገ-ወጥ አደንና ዝውውር እየተጎዱ ያሉት ግን ግዙፍ የሆኑት የዱር እንስሳት ብቻ አይደሉም፡፡እንደ ምስጠ-በል ያሉት እንስሳትና የአእዋፍ ዝርያዎችም እየተጎዱ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ቴዎድሮስ ወርቁሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ
Comments