ታህሳስ 18፣ 2015- ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ የዱር እንስሳት አደንና ዝውውር ምክንያት የአንበሳ ዝሆንና ሌሎችም የዱር እንስሳቶቿ ቁጥር እየተመናመነ ነውDec 27, 20221 min readኢትዮጵያ በህገ-ወጥ የዱር እንስሳት አደንና ዝውውር ምክንያት የአንበሳ ዝሆንና ሌሎችም የዱር እንስሳቶቿ ቁጥር እየተመናመነ ነው፡፡በዚሁ ህገ-ወጥ አደንና ዝውውር እየተጎዱ ያሉት ግን ግዙፍ የሆኑት የዱር እንስሳት ብቻ አይደሉም፡፡እንደ ምስጠ-በል ያሉት እንስሳትና የአእዋፍ ዝርያዎችም እየተጎዱ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ቴዎድሮስ ወርቁሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments