top of page


ህዳር 3፣ 2017 - በካፒታል ገበያ እና ኢንቨስትመንት እድል ዙሪያ የተሻለውን ያመጣል የሚል ሰፊ አለም አቀፍ ጉባኤ አዲስ አበባ ልታስተናግድ ነው
የተሳከረውን የሪል ስቴት ገበያ መፍትሄ ያቀርባል የተባለው በኦዲተሮችና በሂሳብ ባለሙያዎች ሀሳብ ያዋጣል የተባለ እንዲሁም በአጠቃላይ በካፒታል ገበያ እና ኢንቨስትመንት እድል ዙሪያ የተሻለውን ያመጣል የሚል ሰፊ አለም...
Nov 12, 20241 min read


ጥቅምት 29፣ 2017 - 10ኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
የፋሽን ዲዛይነሮችን፣ የጨርቃጨርቅ እና ቆዳ ኢንዱስትሪ ባለቤቶችን ያገናኘው 10ኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ፡፡ ከ30 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ከ250 በላይ የፋሽን፣ ጨርቃጨርቅ...
Nov 8, 20241 min read


ጥቅምት 29፣ 2017 - በፍራንኮ ቫሉታ ሸቀጦችን ወደ ሀገር ማስገባት ሙሉ በሙሉ ተከለከለ
በፍራንኮ ቫሉታ ሸቀጦችን ወደ ሀገር ማስገባት ሙሉ በሙሉ ተከለከለ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ዛሬ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና ለጉምሩክ ኮሚሽን በፃፈው ደብዳቤ ፍራንኮ ቫሉታ ከዛሬ ጀምሮ መከልከሉን ጠቅሷል፡፡ የብር...
Nov 8, 20241 min read


ጥቅምት 28፣ 2017 - ሕብረት ኢንሹራንስ ‘’በ2016 በጀት ዓመት የተጣራ 525.27 ሚሊዮን ብር አተረፍኩ’’ አለ።
ሕብረት ኢንሹራንስ ‘’በ2016 በጀት ዓመት የተጣራ 525.27 ሚሊዮን ብር አተረፍኩ’’ አለ። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲመሳከር ከግማሽ በላይ ወይም የ60.62 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።...
Nov 7, 20241 min read


ጥቅምት 26፣2017 - በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን አዲስ አበባ ገባ
በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን አዲስ አበባ ገባ፡፡ አውሮፕላኑ አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርስ አቀባበል ተደረጎለታል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ...
Nov 5, 20241 min read


ጥቅምት 26፣2017 - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በ131 ሚሊዮን ብር ወጪ በቡና ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ አርሶ አደሮች ድጋፍ አደረኩ አለ፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በ131 ሚሊዮን ብር ወጪ በቡና ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ አርሶ አደሮች ድጋፍ አደረኩ አለ፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለአርሶ አደሮቹ ድጋፍ አደረኩ ያለው ከዩኤንዲፒ (UNDP) ባገኘሁት 9...
Nov 5, 20241 min read


ጥቅምት 25፣2017 - የቢዋይዲ ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ የሚያስመጣው ሞቢሊቲ-ኢ የኤሌትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት ስምምነት ተፈራረመ
የቢዋይዲ(BYD) ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ገበያ የሚያስመጣው ሞቢሊቲ-ኢ በዓመት 1,000 የኤሌትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከሁለት ኩባንያዎች ጋር ተፈራረመ።...
Nov 4, 20241 min read


ጥቅምት 22፣2017 - ባንኮች እርስ በርእሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተናገረ
በባንኮች እርስ በርእሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተናገረ። ማዕከላዊ ባንኩ ባወጣው መግለጫ ነው ባንኮች እርስ በርሳቸው የሚበዳደሩበት የገንዘብ ገበያ ይፋ ማድረጉን...
Nov 1, 20241 min read


ጥቅምት 21፣2017 - በኢትዮጵያ የተፈቀደው ፍራንኮ ቫሉታ ዳግም ሊከለከል እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፍንጭ ሰጡ፡፡
በኢትዮጵያ የተፈቀደው ፍራንኮ ቫሉታ ዳግም ሊከለከል እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፍንጭ ሰጡ፡፡ #ፍራንኮ_ቫሉታ የተፈቀደው ከዚህ ቀደም በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር የሸሸ ሀብት የሚመለስበትን እድል መስጠት...
Oct 31, 20241 min read


ጥቅምት 21፣2017 - ''አንዳንዶቹ ኤምባሲዎች ጥቁር ገበያ ማሯሯጥ ውስጥ የሚሳተፉ አሉ’’ ጠ/ር ዐቢይ አህመድ
‘’መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ኤምባሲዎች መካከል አንዳንዶቹ የጥቁር ገበያ ማሯሯጥ ውስጥ የሚሳተፉ አሉ’’ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “አንዳንድ ኤምባሲዎች የኢትዮጵያ ሀብት የመዝረፍ እና...
Oct 31, 20241 min read


ጥቅምት 21፣2017 - ኢሼሎን ግሩፕ ከአሊ ኤክስፕረስ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያን ገበያ ሊሰሩ ነው፡፡
ኩባንያዎቹ ለዚሁ ስራ አንዲሆን በአዲስ አበባ ጌቱ ኮሜርሻል ህንጻ ላይ ምርት ማሳያ ቦታ ከፍተዋል፡፡ ኢሼሎን ግሩፕ የኢትጵያዊያን እና ካናዳዊያን ድርጅት ሲሆን በኢኮሜርስ፣ መጋዘን፣ ሎጅስቲክስ፣ ግብርና እና...
Oct 31, 20241 min read


ጥቅምት 20፣2017 - አዋሽ ኢንሹራንስ በ 2016 በጀት ዓመት ከ 3.1 ቢሊዮን ብር በላይ አጠቃላይ የአረቦን ገቢ መሰብሰቡን ተናገረ፡፡
ኩባንያው በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 902.6 ሚሊዮን ብር በላይ ዓመታዊ ጥቅል ትርፍ ማግኘቱንም ለሸገር ራዲዮ በላከው መግለጫ ተናግሯል፡፡ ይህም የትርፍ ዕድገት ከ64 በመቶ ከፍ ያለ ነው ተብሏል፡፡ #አዋሽ_ኢንሹራንስ...
Oct 30, 20241 min read


ጥቅምት 19፣2017 - አቢሲንያ ባንክ ''የሀገር ውስጥ ቁጠባን እና የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማበረታታት'' በሚል አዘጋጀሁት ላለው ሽልማት ባለዕድለኞችን በዕጣ ለየ
አቢሲንያ ባንክ ''የሀገር ውስጥ ቁጠባን እና የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማበረታታት'' በሚል አዘጋጀሁት ላለው ሽልማት ባለዕድለኞችን በዕጣ ለየ። ባንኩ ''እንሸልምዎ'' በማለት የሰየመው ይህ ሽልማት ሲያካሄድ ለ6ተኛ...
Oct 29, 20241 min read


ጥቅምት 18፣2017''የ1997 የጋራ መሮሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች እና ሌሎች የ2005 እጣ ያልደረሳቸው የቤት ፈላጊዎች፤ እየተተገበሩ ባሉ የተለያዩ የቤት ልማት አማራጮች እያስተናገድኩ ነው'' ሲል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ተናገረ።
''የ1997 የጋራ መሮሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች እና ሌሎች የ2005 እጣ ያልደረሳቸው የቤት ፈላጊዎች፤ እየተተገበሩ ባሉ የተለያዩ የቤት ልማት አማራጮች እያስተናገድኩ ነው'' ሲል የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር...
Oct 29, 20241 min read


ጥቅምት 16፣2017 - ኖህ ሪል ስቴት በጥራት የሰራቸውን ከ650 በላይ የመኖሪያ አፓርታማዎችን እና የንግድ ቤቶችን አስረከበ
ኖህ ሪል ስቴት በጥራት የሰራቸውን ከ650 በላይ የመኖሪያ አፓርታማዎችን እና የንግድ ቤቶችን አስረከበ፡፡ መኖሪያ ቤቶቹ እና የንድድ ቤቶቹ የተገነቡት ኩባንያው "ኖህ ኤርፖርት ድራይቭ ሳይት" ሲል በጠራውና በሰሚት...
Oct 26, 20242 min read


ጥቅምት 14፣2017 - የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከዚህ በኋላ የነዳጅ እጥረት ካለ ማደያዎች ሳይሆኑ ለማህበረሰቡ የማሳውቀው እኔ ነኝ አለ
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከዚህ በኋላ የነዳጅ እጥረት ካለ ማደያዎች ሳይሆኑ ለማህበረሰቡ የማሳውቀው እኔ ነኝ አለ፡፡ ቢሮው በከተማዋ በየማደያዎቹ ያሰራጨውን የነዳጅ መጠን ከትናንት ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ...
Oct 24, 20241 min read


ጥቅምት 14፣2017 - ከገበታ የአትክልት ምግቦች እንዳይጠፉ እንዲሁም ልዩ የጉርሻ ባህል እንዲበረታ ያግዛል የተባለ ዘመቻ ተጀመረ።
ከገበታ የአትክልት ምግቦች እንዳይጠፉ እንዲሁም ልዩ የጉርሻ ባህል እንዲበረታ ያግዛል የተባለ ዘመቻ ተጀመረ። ፕሮግራሙን የጀመረው ''ክኖር'' ሲሆን ስያሜውንም “ምርጡ ጉርሻ” ሲል ሰይሞታል። ይህ ዘመቻ ይፋ...
Oct 24, 20241 min read


ጥቅምት 9፣2017 - ዘመን ባንክ በ2016 በጀት ዓመት ያልተጣራ 3.77 ቢሊዮን ብር አተረፍኩ አለ።
ዘመን ባንክ በ2016 በጀት ዓመት ያልተጣራ 3.77 ቢሊዮን ብር አተረፍኩ አለ። በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት እቅዴን ሙሉ በሙሉ አሳክቻለሁ፣ የተገኘው ትርፍም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ1.01 ቢሊየን ብር...
Oct 19, 20241 min read


የጥቅምት 8፣2017 - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ ትራንስፖርት) አብረን እንስራ ተባባሉ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ ትራንስፖርት) አብረን እንስራ ተባባሉ፡፡ ይህንንም በፊርማቸው አረጋግጠዋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀይብሪድ ዲዛይንስ (ራይድ ትራንስፖርት) አብረው...
Oct 18, 20241 min read


የጥቅምት 7፣2017 - ለመሆኑ የኢትዮ ቴሌኮም የአስር በመቶ ድርሻ ለህዝቡ መሸጡ በአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ለህዝቡ የሚኖረው ፋይዳ ምንድ ነው?
130 ዓመታት ያስቆጠረው መንግስታዊው የቴሌኮም አቅራቢ ኢትዮ ቴሌኮም የ10 በመቶ ድርሻውን ለህዝብ መሸጥ መጀመሩን ተናግሯል፡፡ በማስጀመርያ መድርኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...
Oct 17, 20241 min read


ጥቅምት 7፣2017 - ኢትዮ ቴሌኮም የ30 ቢሊየን ብር አክሰዮን ለህዝብ ሽያጭ ክፍት አደረገ።
ኢትዮ ቴሌኮም የ30 ቢሊየን ብር ወይም የ 10 በመቶ ድርሻውን አክሰዮን ለህዝብ ሽያጭ ክፍት አደረገ። ይህ ዛሬ የተጀመረው መደበኛ የአክስዮን ሽያጭ የመጀመርያው ምዕራፍ መሆኑን ሰምተናል። ለካፒታል ገበያ መንገድ...
Oct 17, 20242 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page








