top of page

ጥቅምት 8፣2017 - ለመሆኑ ስራ እና ሰራተኛ መገናኘት ያልተቻለው ለምንድነው?

  • Oct 18, 2024
  • 1 min read

በጤና ተቋማት የአንስቴዥያ ህክምና ባለሞያዎች ቁጥር አናሳ መሆኑ ሆስፒታሎች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ተናግሯል።


በሌላ በኩል ግን በዘርፉ የተመረቁ በርካታ ባለሞያዎች ቢኖሩም ስራ አጥ ሆነው መቀመጣቸው ተሰምቷል።

ደረጃውን ለጠበቀ አንድ ሆስፒታል ከ 80 የማያንስ የሰመመን ህክምና ባለሞያዎች ቢያስፈልጉትም አሁን ላይ በየሆስፒታሎች ያሉ ባለሞያዎች ከአንድ የማይበልጡ መሆናቸውንም ሰምተናል።


ለመሆኑ ስራ እና ሰራተኛ መገናኘት ያልተቻለው ለምንድነው?


ፍቅሩ አምባቸው


Recent Posts

See All
የሐምሌ 24 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ኮንጎ በኮንጎ ኪንሻሣ በኢቦላ የሚያዙ ሕሙማንና ወረርሽኙ የሚገድላቸው ሰዎች ብዛት በጣሙን እየጨመረ ነው ተባለ፡፡ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ብዛት ከ3 ሺህ 400 መብለጡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ወረርሽኙ የገደላቸው ሰዎች ብዛት ከ1 ሺህ 500 በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ በአገሪቱ በኢቦላ በሽታ የሚያዙ ሰዎች

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page