top of page

ጥቅምት 4 2018 - ''መጪው ምርጫ የሚደረገው ከዚህ በፊት በነበረው የምርጫ ሥርዓት፣ ወይስ?'' ኢዜማ

  • sheger1021fm
  • Oct 14
  • 1 min read

መጪው ምርጫ የሚደረገው ከዚህ በፊት በነበረው የምርጫ ሥርዓት፣ ወይስ ሀገራዊ ምክክሩ በሥምምነት የሚቀይራቸውን ከፖለቲካና ከምርጫ ሥርዓቱ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ባካተተ ሁኔታ በአዲስ መልክ ነው ሲል ኢዜማ ጠየቀ፡፡


በአዲስ መልክ ምርጫ ለማካሔድስ ምርጫው በተቀመጠለት ጊዜ ማጠናቀቅ ይቻላል ወይ ሲልም ፓርቲው ባወጣው መግለጫ አንስቷል?


ፓርቲው ይህንነ ጥያቄ ያነሳው ምረጫ ቦርድ የምርጫ ህጉ አንዳልተቀየረ ከተናገረ ብኋላ በመሆኑ ጥያቄው የረፈደበት አይሆንም ወይ? ፓርቲውን ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page