ጥቅምት 28፣ 2015-የአንጋፋው ድምፃዊ አሊ ቢራ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ በድሬዳዋ ይፈፀማል ተባለsheger1021fmNov 8, 20221 min readጥቅምት 28፣ 2015የአንጋፋው ድምፃዊ አሊ ቢራ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ በድሬዳዋ ይፈፀማል ተባለ፡፡ወንድሙ ኃይሉ
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን
Comments