top of page

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ትተው ማህበራዊ ሚዲያው ላይ እንዳይውሉ ምን ማድረግ ይገባል?

  • 3 hours ago
  • 1 min read

መጋቢት 12/2018


ተማሪዎች በትምህርት ቤት ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይንም ሞባይል ይዘው እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወሳል፡፡


ለዚህ ዋና ምክንያት ተደርጎ የቀረበው ደግሞ ተማሪዎች በትምህርት ሰዓት ትምህርት ትተው እንደ ቲክቶክ ፣ ፌስቡክ የመሳሰሉ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ትኩረት ያደርጋሉ የሚል ነው፡፡


አንዳንድ ሀገራት ደግሞ ታዳጊዎች የማህበራዊ ትስስር ገጾችን እንዳይጠቀሙ እገዳ ጥለዋል፡፡


ተማሪዎች ትምህርታቸውን ትተው ማህበራዊ ሚዲያው ላይ እንዳይውሉ ምን ማድረግ ይገባል?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube : https://shorturl.at/18TS1

WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx

X :- https://x.com/shegerfm?s=2

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page