ተማሪዎች ትምህርታቸውን ትተው ማህበራዊ ሚዲያው ላይ እንዳይውሉ ምን ማድረግ ይገባል?
- 3 hours ago
- 1 min read
መጋቢት 12/2018
ተማሪዎች በትምህርት ቤት ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይንም ሞባይል ይዘው እንዳይገቡ መከልከሉ ይታወሳል፡፡
ለዚህ ዋና ምክንያት ተደርጎ የቀረበው ደግሞ ተማሪዎች በትምህርት ሰዓት ትምህርት ትተው እንደ ቲክቶክ ፣ ፌስቡክ የመሳሰሉ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ትኩረት ያደርጋሉ የሚል ነው፡፡
አንዳንድ ሀገራት ደግሞ ታዳጊዎች የማህበራዊ ትስስር ገጾችን እንዳይጠቀሙ እገዳ ጥለዋል፡፡
ተማሪዎች ትምህርታቸውን ትተው ማህበራዊ ሚዲያው ላይ እንዳይውሉ ምን ማድረግ ይገባል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7

