top of page

ጥቅምት 28፣ 2015-በላቲን አሜሪካዋ አገር ፔሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የተቃውሞ ሰልፈኞች ከፖሊስ ጋር መጋጨታቸው ተሰማ

  • Nov 8, 2022
  • 1 min read


ጥቅምት 28፣ 2015


በላቲን አሜሪካዋ አገር ፔሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የተቃውሞ ሰልፈኞች ከፖሊስ ጋር መጋጨታቸው ተሰማ፡፡


የተቃውሞ ሰልፈኞቹ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንት ፔድሮ ካስቲሎ ስልጣን እንዲለቁ ለመጠየቅ እንደሆነ ዩሮ ኒውስ ፅፏል፡፡


ፕሬዝዳንት ካስቲሎ ምዝበራ ፈፅመዋል ተብለው እየተዋከቡ መሆኑ በዘገባው ተጠቅሷል፡፡


ካስቲሎ ወደ ፕሬዝዳንቱ ሲመጡ በሐብታሞች እና በድሆች መካከል ያለውን የኑሮ ልዩነት ለማጥበብ ቃል በመግባት ነበር ተብሏል፡፡


በአሁኑ ወቅት በፔሩ የደህንነት ምጣኔው በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ይነገራል፡፡


ፕሬዝዳንቱም ስልጣን እንዲለቁ ሕዝባዊ ጫናው እንደበረታባቸው ዘገባው አስታውሷል፡፡


የኔነህ ከበደ


Recent Posts

See All
የሐምሌ 17 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ብሪታንያ የብሪታንያ መንግስት በኬንያ ላካሂድ የነበረውን አመታዊ የጦር ልምምድን ትቼዋለሁ አለ፡፡ የብሪታንያ ሰራዊት አመታዊ የኬንያ የጦር ልምምዱን የተወው ከምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር መንግስት ፈቃድ ባለማግኘቱ ነው መባሉን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ የብሪታንያ ጦር ከዚህ ቀደም በኬንያ በየአመቱ በመደበኛነት የጦር ልም

 
 
 
የሐምሌ 16 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ሊቢያ በሊቢያ የተለያዩ የፖለቲካ ማህበራት አገሪቱ ወደ አንድነቷ እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፖለቲካ ማህበራቱ በጋራ የህውደት ጥሪውን ያቀረቡት የሊቢያን የወደፊት እጣ ፈንታ በተመለከተ ምክክር ባደረጉበት ወቅት እንደሆነ TRT አፍሪካ ፅፏል፡፡ በሊቢያ የቀድሞው መሪ የኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ አስተዳደር ከ15 አመታት

 
 
 
የሐምሌ 15 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ሞሪታንያ በሞሪታንያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ የባህር አደጋ 144 ጥገኝነት ፈላጊዎቹ ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ፡፡ የአደጋው ሟቾች መነሻዋን ከጋምቢያ በማድረግ ወደ ስፔን በማምራት ላይ በነበረች ጀልባ የተሳፈሩ ጥገኝነት ፈላጊዎች እንደሆኑ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ በጀልባዋ ተሳፍረው የነበሩት በሙሉ ከተለያዩ የአፍ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page