top of page

ጥቅምት 18 2018 - ባለፉት ዓመታት በነዳጅና ማዕድን ማውጣት ፈቃድ የሚወስዱት የሚበዙት ደላሎች ነበሩ ተባለ

  • sheger1021fm
  • 23 hours ago
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በነዳጅና ማዕድን ማውጣት ፈቃድ የሚወስዱት የሚበዙት አልሚዎች ሳይሆኑ ደላሎች ነበሩ ተባለ።


በዚህ ምክንያት ባለፉት ዓመታት የረባ ውጤት ሳይገኝ ቆይቷል ተብሏል።


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ እየሰጡ ነው።

ree

የማዕድን ሀብትን በተመለከተ ሲያነሱ የቀደመው መንገድ ትክክል እንዳልነበረ አንስተዋል።


#ማዕድን እና ነዳጅ ማውጣት የሚበዙት ፈቃድ የሚወስወዱት ደላሎች ስለነበሩ ኢንቨስት የሚያደርግ ሲፈልጉ ዓመታትን ይወስዱ ነበር ብለዋል።


ይህም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተደረገው ለውጥ መቀየር መቻሉን አንስተዋል።


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page