top of page

ጥቅምት 17 201 - በጦርነትና በግጭቶች ተጋላጭ  የሆኑ  ሴቶች የደረሰባቸውን ግፍ ይዘው መደበቅ የለባቸውም ተባለ

  • sheger1021fm
  • 3 minutes ago
  • 1 min read

በጦርነት እና በተለያዩ ግጭቶች ቀዳሚ የጉዳት ተጋላጭ የሆኑ ሴቶች የደረሰባቸውን ግፍ ይዘው መደበቅ የለባቸውም ተባለ፡፡ 

 

የደረሰባቸውን ግፍ በአደባባይ ያውጡ፣ ይብቃ ያሉ ፣ የተለያዩ ሀገር ሴቶች ሰላም እንዲመጣ ሚናቸውን ተጫውተዋል ተብሏል፡፡

 

ree

በአፍሪካ ሴቶች ሰላምና ደህንነት ተቋም የሚሰሩ እና ኢትዮጵያንም በተለያየ ዘርፍ ለረዥም ጊዜ ያገለገሉ ሴቶን አነጋግረናል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

 

ማርታ በቀለ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page