top of page

ጥቅምት 12 2018 - "በአደጋው የሞቱና አድራሻቸው ያልታወቀ ሰዎች ስርዓተ ቀብር፣ በከተማ አስተዳደሩ ተፈፅሟል" የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት

  • sheger1021fm
  • 2 hours ago
  • 1 min read

"በአደጋው የሞቱና አድራሻቸው ያልታወቀ ሰዎች ስርዓተ ቀብር፣ በከተማ አስተዳደሩ ተፈፅሟል" የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት ሥራ አስኪያጅ።


የባቡር ሾፌሩን ጨምር ለ15 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው የድሬዳዋ ደወሌ የባቡር አደጋ እንዴት ሊከሰት ቻለ?

ree

ከባቡሩ እድሜ ጋር ተገናኝቶ እየተነሳ ያለው ጥያቄስ ለአደጋው መከሰት ምክንያት ነው ወይ?


የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት ስራ አስኪያጅ እና ምክትል ስራ አስኪያጅን ጠይቀናል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page