ስራ ፈጣሪዎች የሚያግዝ ፕሮግራም ይዞ መምጣቱን ክሪኤቲቭ ኪንግደም ተናገረ።
- 1 hour ago
- 1 min read
ሚያዝያ 24/2018
በየዘርፉ የስራ ፈጠራ ኖሯቸው የፈጠሩትን ስራ ወደ ተግባር የሚለውጡበት ያጡ ስራ ፈጣሪዎች የሚያግዝ ፕሮግራም ይዞ መምጣቱን ክሪኤቲቭ ኪንግደም ተናገረ።
የራሳቸው መሆኑ ታውቆላቸው በአእምሮአዊ ንብረት ያስመዘገቡ ስራ ፈጣሪዎች ጭምር ፈጠራቸውን በገንዘብ፣ በሀሳብ፣ በመስሪያ ቦታ በመሳሰሉት የሚደግፋቸው ያጡ ሰዎች በየቦታው አሉ።

ይህንን ችግር ለመፍታት፣ ስራ ፈጣሪዎች የሚታገዙበት ክሬቲቭ ኪንግደም የተባለ ፕሮግራሙን ስራ መጀመሩን ሰምተናል።
ፕሮግራሙ ስራ ፈጣሪዎች ፈጠራቸውን ወደ ተግባር እንዲለብጡ፣ ህብረተሰቡም ለስራ ፈጣሪዎቹ ዋጋ እንዲሰጥ ያስችላል ሲሉ የክሪኤቲብ ኪንግደም ዋና ስራ አስፈጻሚ ታደሰ ኃይሉ ነግረውናል።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ….
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7

