top of page

የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ስምምነት ምን ምን እድሎች ይኖሩት ይሆን

  • sheger1021fm
  • Oct 20
  • 1 min read

Updated: Nov 6

ጥቅምት 10 2018 

 

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉር የንግድ ቀጠና ስምምነት ማድረግ ተከትሎ ለሶስት የአፍሪካ ሀገራት የተለያዩ ምርቶች ልካለች፡፡

 

በዚህም የመጀመሪያውን ጭነት ወደ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ሶማሊያ ስጋ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ቡና የጥራጥሬና የቅባት እህሎችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና በየብስ ትራንስፖርት አማካኝነት ልካለች፡፡

 

ኢትዮጵያ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከአሜሪካ ነፃ የንግድ ስምምነት አጎአ ታግዳ ቆይታለች፡፡

 

ለመሆኑ ከአጎአ የንግድ እድል ለታገደችው ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ስምምነቱ ምን ምን እድሎች ይኖሩት ይሆን ስንል የኢኮኖሚ ባለሞያና አማካሪ የሆኑትን  አቶ ዳዊት ተሻለ ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page