ጥቅምት 10 2018 - የመንቀሳቀስ መብት አሳሳቢ ሆኖ የቀጠለው ማን ምን ባለመስራቱ ነው?
- sheger1021fm
- 43 minutes ago
- 1 min read
በየአካባቢው ተንቀሳቅሶ ለመስራት አሁንም ፈተና ሆኖ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት አስረድቷል፡፡
ይህ የመንቀሳቀስ መብት አሳሳቢ ሆኖ የቀጠለው ምን ባለመደረጉ፣ ማን ምን ባለመስራቱ ነው?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
👇👇👇
🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp ፡ https://tinyurl.com/ycxjmm3s