top of page

ጥር 3፣2016 - ግጭቱ እያለ የልማት ስራን እንዴት መስራት ተቻለ?

በአማራ ክልል ያለው የፀጥታ ችግር በመደበኛ የህግ ማስከበር ማስተካከል ባለመቻሉ ክልሉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር መተዳደር ከጀመረ ወራቶች ተቆጥረዋል፡፡


በክልሉ የተለያዩ አካበቢዎችም ግጭቶች አሁንም መቀጠላቸው ይሰማል፡፡


በሌላ በኩል በክልሉ እንደ መንገድ የመሳሰሉት የልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ይነገራል፡፡


ግጭቱ እያለ የልማት ስራን እንዴት መስራት ተቻለ?


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



bottom of page